የዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያላመጡ ተማሪዎች ዕጣ ፈንታ
በ2016 ዓ.ም የ12 ክፍል መልቀቂያ ፈተናየዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላላመጡ በመቶ ሺዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች መንግስት ከወዲሁ መፍትሄ ካላመጣ ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስ ሊፈጠር እንደሚች ተገለፀ:: የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ተማሪና ወላጆች መንግስት የዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት ላላመጡ ተማሪዎችን ልዩ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል ብለዋል::
በሌላ በኩል የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ካለፉት ዓመታት ተሞክሮዎቹ በመማር ለተማሪዎቹ የተሻለ የስልተና አማራጮች እና የስራ ዕድል...