Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Ethio Computer School
    2024-09-20 13:54:02 -
    ?‍♂️በ 7 ቀን በዩቱብ €1971.22 ?‍♂
    ?‍♂️በ 7 ቀን በዩቱብ €1971.22 ?‍♂
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ትረምፕና ሄሪስ በኢኮኖሚ ጉዳይ ላይ የምርጫ ዘመቻ አደረጉ
    የአሜሪካ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ከ50 ቀናት በታች በቀሩት በዚህ ወቅት፣ እጩዎቹ ዶናልድ ትረምፕ እና ካመላ ሄሪስ፣ የምርጫውን ውጤት ሊቀይሩ እንደሚችሉ በሚነገርላቸው ግዛቶች ዘመቻ በማድረግና፣ ኢኮኖሚውን ሊያሻሽሉ የሚችሉ ፖሊሲዎች እንዳሏቸው በመናገር ላይ ናቸው።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሶማሊያ “ሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ወደ ፑንትላንድ እያጓጓዘች ነው” ስትል ኢትዮጵያን ወነጀለች
    ኢትዮጵያ "ያልተፈቀዱ የጦር መሳሪዎችን እና ጥይቶችን" ወደ ሶማሊያዋ ከፊል ራስ ገዝ አስተዳደር ፑንትላንድ ልካለች’ ሲል የሶማሊያ መንግሥት ዛሬ አርብ ባወጣው መግለጫ ከሷል። የተባለውን ድርጊት “በጽኑ ታወግዛለች” ያለው የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ፤ ኢትዮጵያ በሁለት ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች የተጫነውን የጦር መሳሪያ ወደ ፑንትላንድ በሚወስደው የገዛ ግዛቷ በኩል አሳልፋ ታጓጉዛለች” ሲል ከሷል። አያይዞም አንዳችም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ ወይም ፈቃድ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የተባበሩት መንግሥታት ጠቅላላ ጉባኤ ዕሁድ ይጀምራል
    የዓለም መሪዎች ተነገ ወዲያ ዕሁድ ኒው ዮርክ ላይ በሚከፈተው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ይሰባሰባሉ። የጉባኤውን ዋነኛ ትኩረት የሚይዙት ጋዛ፥ ሱዳን እና ዩክሬይን ውስጥ እየተካሄዱ ያሉት ጦርነቶች እንደሚሆኑ ይጠበቃል። የአሜሪካ ድምጽ የተመድ ዛጋቢ ማርጋሬት በሽር ታስቃኘናለች።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው” ብሂል እውን ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?
    በዐባይ ወንዝ የብዙ መቶ ዘመናት ታሪክ፣ የኢትዮጵያን የኃይል ጥማት ለማርካት እና ብሎም የክልሉን የኃይል አቅርቦት ያሳድጋል የተባለለት ግዙፉ የኅዳሴ ግድብሙሌት በመጨረሻው መጠናቀቁ መዘገቡን ተንተርሶ የተሰናዳ ውይይት ነው። ይህንንም ተከትሎ፤ የዐባይን ወንዝ ያህል ዕድሜ የጠገበ "የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው" የሚል ተረት በእርግጥም ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?” የሚል ጥያቄ ጋብዟል። ጥሙ ታዲያ የውሃ ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኤክትሪክ መብራት ዛሬም ድረስ በየተራ እንደ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደቡብ ወሎ ዞን ለተረጂዎች ርዳታ ዘግይቷል ተባለ
    የደቡብ ወሎ ዞን አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት በዞኑ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የእለት ደራሽ ምግብ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን ስለመግለጹ፡፡ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ በነበረ የጸጥታ ስጋት ምክንያት ተፈናቅለው በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ ለሚኖሩ ሰዎች የምግብ ርዳታ በወቅቱ ለማቅረብ መቸገሩን የዞኑ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ መምሪያው እንደገለጸው የምግብ ርዳታውን ለማቅረብ የተቸገረው ከፌደራል መድረስ ያለበት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኦብነግ መግለጫና የሶማሌ ክልል መንግሥት ምላሽ
    ተቃዋሚው የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ)፣ የሶማሌ ክልል የዜጎች መብት የሚጣስበት እየሆነ ነው ሲል ከሰሰ። ፓርቲው ባለፈው ረቡዕ መስከረም 8 ቀን 2016 ባወጣው መግለጫ፣ ክልሉ ሶማሌዎች ማንነታቸውን እንዲክዱ የሚገደዱበት እየሆነ ነው ብሏል። የክልሉን ስያሜና ሰንደቀላማ የመቀየር እቅድ እንዳለ ከአሉባልታ ከፍ ያለ መረጃ አለን ሲሉም፣ የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አብዲራህማን መሀዲ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። ባለፉት 6 አመታት በክልሉ የጎሳ ግጭቶች...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ግጭት ባለባቸው አንዳንዶቹ የኦሮሚያ ዞኖች የስልክ አገልግሎት መቋረጡን ነዋሪዎች ተናገሩ
    በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንደዚሁም ምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች፣ የስልክ አገልግሎት ረዘም ላለ ጊዜ መቋረጡን የገለጹ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ በኢኮኖሚያዊና በማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ተጽእኖ እያደረሰ መሆኑን ተናገሩ። የአገልግሎቱ መቋረጥ ከአካባቢው የጸጥታ ችግር ጋራ ተዳምሮ፣ አሳሳቢ እንደሆነባቸውም አመልክተዋል። በምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ፣ በተለይ የኢንተርኔት አግልግሎት ከተቋረጠ ከአራት ዓመታት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (288217-288224 of 310166)
  • «
  • Prev
  • 36026
  • 36027
  • 36028
  • 36029
  • 36030
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory