“የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው” ብሂል እውን ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?
በዐባይ ወንዝ የብዙ መቶ ዘመናት ታሪክ፣ የኢትዮጵያን የኃይል ጥማት ለማርካት እና ብሎም የክልሉን የኃይል አቅርቦት ያሳድጋል የተባለለት ግዙፉ የኅዳሴ ግድብሙሌት በመጨረሻው መጠናቀቁ መዘገቡን ተንተርሶ የተሰናዳ ውይይት ነው። ይህንንም ተከትሎ፤ የዐባይን ወንዝ ያህል ዕድሜ የጠገበ "የዐባይን ልጅ ውሃ ጠማው" የሚል ተረት በእርግጥም ተረት ሆኖ ሊቀር ይሆን?” የሚል ጥያቄ ጋብዟል። ጥሙ ታዲያ የውሃ ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኤክትሪክ መብራት ዛሬም ድረስ በየተራ እንደ...