AMHARIC.VOANEWS.COM
ግጭት ባለባቸው አንዳንዶቹ የኦሮሚያ ዞኖች የስልክ አገልግሎት መቋረጡን ነዋሪዎች ተናገሩ
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንደዚሁም ምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች፣ የስልክ አገልግሎት ረዘም ላለ ጊዜ መቋረጡን የገለጹ የአካባቢው ነዋሪዎች፣ በኢኮኖሚያዊና በማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ተጽእኖ እያደረሰ መሆኑን ተናገሩ። የአገልግሎቱ መቋረጥ ከአካባቢው የጸጥታ ችግር ጋራ ተዳምሮ፣ አሳሳቢ እንደሆነባቸውም አመልክተዋል። በምዕራብ ወለጋ እና ቄለም ወለጋ ዞኖች በሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ፣ በተለይ የኢንተርኔት አግልግሎት ከተቋረጠ ከአራት ዓመታት...
0 Comments 0 Shares