0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበቱኒዚያ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ዘመቻ ቅስቀሳ ተጀመረየቱኒዚያ የፕሬዝዳንታዊ የምርጫ ወቅት ቅስቀሳ ትላንት ቅዳሜ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ይህም የሃገሪቱ ሁኔታ እያሸቆለቆለ ነው ያሉ ቱኒዚያውያን ቁጣቸውን በዋና ከተማው ጎዳናዎች ላይ በመውጣት ከገለጹ ማግስት ነው፡፡ በዚህ አመት መጀመሪያ ላይ ባለስልጣናት ለወራት የዘለቀ የእስር ማዕበል ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ትልቁ በሚመስለው ተቃውሞ፣ አርብ ዕለት በመቶዎች የሚቆጠሩ ቱኒዚያውያን ሰላማዊ ሰልፍ በማካሄድ የ “ ፖሊስ መንግስት” ሲሉ የጠሩት ይህ ድርጊት እንዲያበቃ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የፑቲንን ዛቻ አጣጣሉየብሪታንያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዴቪድ ላሚ ዛሬ እሁድ በሰጡት አስትያየት ዩክሬን ከሩሲያ ምድር ዘልቆ ጉዳት የማድረስ አቅም ያለው የረዥም ርቀት መሳሪያ እንድትጠቀም መፍቀድ ኔቶን ከሞስኮ ጋር ከለየለት ጦርነት ውስጥ ያስገባታል በሚል የሩስያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለሰነዘሩት ማስጠንቀቂያ “በመደንፋት” ወንጅለዋቸዋል። የዩናይትድ ስቴት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን እና የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር በዋይት ሀውስ ተገናኝተው ኪየቭ ከምዕራቡ ዓለም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየየመን አማፂያን ወደ እስራኤል የተኮሱት ሚሳኤል በአለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያው የማስጠንቀቂያ ድምፅ አስነሳበኢራን የሚደገፉት የሁቲ አማጽያን ዛሬ እሁድ የተኮሱት ሚሳኤል በማዕከላዊ እስራኤል በሚገኝ ክፍት መሬት ላይ ቢያርፍም በቤን ጉሪዮን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የማስጠንቀቂያ ድምጾች እንዲነሳ አድርጓል፡፡ ይህም ለአመት በተጠጋው የጋዛ ጦርነት የደረሰ የቅርቡ ጥቃት ነው ፡፡ እስራኤልም ለዚህ ጥቃት ወታደራዊ ምላሽ እንደምትሰጥ ፍንጭ ሰጥታለች።እስካሁን በሰው ህይወት ላይም ሆነ ሌላ ያደረሰው ከፍተኛ ጉዳት ስለመኖሩ የተገለጸ ነገር ባይኖርም የእስራኤል መገናኛ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበእስራኤል ጦር የተተኮሰባት አሜሪካዊት ቀሳቅሽ ተቀበረችበእስራኤል ወታደር የተገደለችው ቱርክ-አሜሪካዊት ማኅበራዊ ቀስቃሽ ወዳጅ እና ቤተሰቦች በቀብር ሥነ ሥርዓት ላይ ባደረጉበት በዛሬው ዕለት፤ እስራኤል በማዕከላዊ እና ደቡባዊ ጋዛ በፈጸመችው የአየር ድብደባ ጥቃት በትንሹ 14 ሰዎች ሞቱ። በጋዛ ከተማ በደረሰው የአየር ድብደባ ሦስት ሴቶች እና አራት ህጻናትን ጨምሮ 11 ሰዎች ያሉበት አንድ መኖሪያ ቤት ላይ ጥቃት የደረሰ ሲሆን፤ ሌላኛው ጥቃት ደግሞ በካኻን ዩኒስ በጦርነት የተፈናቀሉ ፍልስጤማውያን መጠለያን ላይ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሩሲያ እና ዩክሬን 206 እስረኞችን ተቀያየሩበተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ሸምጋይነት የተካሄደውን ድርድር ተከትሎ፤ ሩሲያ እና ዩክሬን ለሁለት ቀናት ባደረጉት ከፍተኛ የእስረኞች ልውውጥ እስከ ዛሬ ቅዳሜ ድረስ 206 እስረኞችን ተለዋውጠዋል ስትል አረብ ኤመሬት አስታወቀች። ፕሬዘዳንት ቮልደሚየር ዘለንስኪ 82 ወታደሮች እና 21 የጦር ኃላፊዎችን ጨምሮ 103 ዩክሬናዊያን ተመልሰዋል ያሉ ብለዋል። በሌላ በኩል የሩሲያ መከላከያ ደግሞ 103 ሩሲያዊያን ወታደሮች በነሐሴ ወር ዩክሬኖች ድንገተኛ ጥቃት በፈጸሙባት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር በገባችው ውል ከቀጠለች ኢትዮጵያ ውስጥ የሚዋጉ አማጽያን መደገፍ እንደምትጀምር ሶማሊያ አስጠነቀቅችየኢትዮጵያ መንግስት ከሶማሌላንድ ጋር የተፈራረመውን ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በያዘው ጥረት የሚገፋ ከሆነ፣ አገራቸው ኢትዮጵያ ውስጥ በመዋጋት ላይ ያሉ አማፂያንን መደገፍ ትጀምራለች ሲሉ የሶማሊያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ። የሶማሊያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አህመድ ሞዓሊም ፊቂ፤ ይኸንን ያሉት ዩኒቨርሳል ከተሰኘ የሀገር ውስጥ ቴሌቪዥን ጣቢያ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወቅት ነው። “ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የታጠቁ አማጽያንን አልያም የኢትዮጵያን መንግስት የሚታገሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኢትዮጵያውያን ክለቦች ግጥሚያ በዋሽንግተን ዲሲበኢትዮጵያ በርካታ የኳስ ደጋፊ ያላቸው አትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ የእግርኳስ ክለቦች በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ኦዲ ፊልድ ስታድየም የወዳጅነት ጨዋታ አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ክለቦች በአሜሪካ ለመጀመርያ ጊዜ ባደረጉት በዚህ ጨዋታም ኢትዮጵያ ቡና 2 ለ1 ማሸነፍ ችሏል፡፡ ባለፈው እሁድ የተደረገውን ይህን ጨዋታ አስመልክቶ የአሜሪካ ድምጽ የሁለቱን ክለብ ተጫዋቾች ፣ አሰልጣኞችና የቀድሞ ተጨዋቾችን አነጋግሯቸዋል፡፡0 Comments 0 Shares