AMHARIC.VOANEWS.COM
በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ሊካሄድ የነበረው ሶስተኛው ዙር ውይይት ለሌላ ጊዜ ተላለፈ
ውይይቱ ለሌላ ጊዜ የተላለፈው በኒውዮርክ ከሚካሄደው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጋር በመገጣጠሙ ምክንያት መሆኑን ሁለት የሶማሊያ ከፍተኛ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ስለጉዳዩ ለመገናኛ ብዙሃን ለመናገር ፈቃድ ስለሌላቸው ስማቸው እንዳይገለጽ የጠየቁት አንደኛው የሶማሊያ ባለስልጣን የውይይቱ ጊዜ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ጉዞ እና ዝግጅት ጋር መገጣጠሙ ተናግረዋል። ሁለተኛው ባለስልጣን በበኩላቸው ለውይይቱ ለመዘጋጀት ያለው ጊዜ...
0 Comments 0 Shares