0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና ፕሬዚደንቱ በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከሰሱበኢትዮጵያ ኦለምፒክ ኮሚቴ እና በአምስት የኮሚቴው አመራሮች ላይ፣ ከፓሪስ ኦለምፒክ ጋራ በተገናኘ የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ክስ መስርተናል ሲሉ ጠበቆች ተናግረዋል። ከከሳሽ ጠበቆች መካከል አንዱ የሆኑት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ጳውሎስ ተሰማ፣ በተከሳሾቹ ላይ ሌሎች ተጨማሪ ክሶችም እንደተመሰረቱ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል፡፡ የክሱ ሂደት፣ በመደበኛ ፍርድ ቤቶች መታየት እስኪጀምር ድረስ፣ በኢትዮጵያ ኦለምፒክ ኮሚቴ የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች እንዳይንቀሳቀሱ፣...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአምባሳደር ማይክ ሃመር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩበአፍሪካ ቀንድ የዩናይትድ ስቴት ውጭ ጉዳይ ልዩ መልእክተኛ አምባሳደር ማይክ ሃመር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች በፕሪቶሪያው ስምምነት አፈፃፀም አስመልክቶ ተወያዩ:: አምባሳደሩ ከአስተዳደሩ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ኔትናንት ፃድቅን ገብረትንሳኤ ጋራ ነው የተወያዩት:: በሌላ ዜና የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴወድሮስ ኣድሓኖም በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ልዩነት ህዝብ በማስቀደም በሰላማዊ ውይይት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአውሎ ነፋስ ‘ፍራንሲን’ የኃይል መቋረጥና ጎርፍ አስከተለች‘ፍራንሲን’ በሚል የተሰየመችው ነፋስ የቀላቀለች አውሎ ነፋስ በአሜሪካ ሉዊዚያና ግዛት በሰፊው የኤሌክትሪክ የኃይል አቅርቦት እንዲቋረጥ ስታደርግ፣ በባሕር ዳርቻው አካባቢ የሚገኙ አካባቢዎች ላይ አደገኛ ዝናብና ነፋስ አስከትላለች፡፡ ሆኖም ግን ወደ ሚሲሲፒ ግዛት እየተቃረበች ስትመጣ ኃይሏ እየቀነሰ እንደመጣ የአሜሪካው ብሔራዊ የአውሎ ነፋስ መከታተያ ማዕከል አስታውቋል። ፍራንሲን ትላንት ምሽት ሉዊዚያና ላይ ስታርፍ ፍጥነቷ 100 ማይል በሰዓት ነበር። በኒው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበናይጄሪያ ጎርፍ 30 ገድሎ 400ሺሕ አፈናቀለበሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ ማዩዱጉሪ በተባለች ከተማ ከባድ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ እስከ አሁን 30 ስዎች መሞታቸው ሲታወቅ፣ 400ሺሕ የሚሆኑትን ደግሞ ከመኖሪያ ቤታቸው አፈናቅሏል። በአካባቢው የነበረ ግድብ በመሙላቱ፣ ጎርፉ መኖሪያ ቤቶችን አጥለቅልቋል። የከተማዋ 40 በመቶ በውሃ ውስጥ ሰምጦ እንደሚገኝ ባልሥልጣናት አስታውቀዋል። የተመድ የስደተኞች ወኪል በX ማኅበራዊ መድረክ ላይ እንዳስታወቀው፣ አደገኛ ጎርፍ ሲከሰት ከ30 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMትረምፕ “ስደተኞች ውሻና ድመት ይበላሉ” ማለታችው ሄይቲ አሜሪካውያንን ሥጋት ላይ ጥሏልየቀደሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ በተደረገው ፕሬዝደንታዊ ክርክር ላይ “በኦሃዮ የሚገኙ ስደተኞች ለማዳ የቤት እንስሳት ይበላሉ” ሲሉ በሃሰትና ስም በሚያጠፋ መልኩ መወጀላቸውን ተከትሎ፣ ሄይቲ አሜሪካውያን ለደህንነታቸው ሥጋት እንደሚሰማቸው በመግለጽ ላይ ናቸው። በአሜሪካ የሚገኙ የሄይቲ አሜሪካውያን ማኅበረሰብ ተወካዮች እንዳሉት፣ የሪፐብሊካን ዕጩው ዶናልድ ትረምፕ፣ “በኦሃዮ ስደተኞች ለማዳ የቤት እንስሳት አርደው ይበላሉ” ሲሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ባለው ውጥረት የዩናይትድ ስቴትስ አቋምኢትዮጵያ ከራስ ገዟ የሶማሌላንድ አስተዳደር ጋር የተፈራረመችውን አወዛጋቢ የመግባቢያ ሥምምነት ተከትሎ፤ በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል ለተፈጠረው ውጥረት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ይገኛል የሚል ተስፋ ማሳደራቸውን አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት ገለጡ። በሞቃዲሾ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሪቻርድ ራይሊ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ሃገራቸው “ለዚህ ወቅታዊ ሁኔታ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማፈላለግ ከሌሎች ጋር በትብብር እየሰራች ነው” ብለዋል።...0 Comments 0 Shares -
Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Ababa University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Ababa University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …
ADDISSTANDARD.COMAndreas Esheté (1945-2024): A tribute - Addis StandardAndreas Esheté (1945-2024): A tribute Addis Standard -0 Comments 0 Shares