Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በሀገሪቱ የሚታየው ግጭት ካልቆመ፣ የምጣኔ ሃብት ተሃድሶው ውጤት አያመጣም
    የኢትዮጵያ መንግሥት በተጠናቀቀው ዓመት መጨረሻ ላይ የምጣኔ ሃብት ማሻሻያ ፖሊሲውን ይፋ አድርጓል፡፡ ከማሻሻያው ጋራ ተያይዞም፣ የውጭ ምንዛሪ ተመኑ ገበያ መር እንዲሆን ተወስኗል፡፡ በዚህ መነሻነት፣ ‘የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ይዞታ በአዲሱ አመት ምን መልክ ይኖረዋል’ ሲል የአሜሪካ ድምፅ የጠየቃቸው ባለሙያዎች፣ የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል፡፡ ባለሙያዎቹ፣ መንግሥት ባደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ተስማምተው፣ 2017 ዓ.ም የማሻሻያ ፖሊሲው የሚፈተንበት ዓመት ይሆናል...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴና ፕሬዚደንቱ በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ተከሰሱ
    በኢትዮጵያ ኦለምፒክ ኮሚቴ እና በአምስት የኮሚቴው አመራሮች ላይ፣ ከፓሪስ ኦለምፒክ ጋራ በተገናኘ የሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ክስ መስርተናል ሲሉ ጠበቆች ተናግረዋል። ከከሳሽ ጠበቆች መካከል አንዱ የሆኑት ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ጳውሎስ ተሰማ፣ በተከሳሾቹ ላይ ሌሎች ተጨማሪ ክሶችም እንደተመሰረቱ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል፡፡ የክሱ ሂደት፣ በመደበኛ ፍርድ ቤቶች መታየት እስኪጀምር ድረስ፣ በኢትዮጵያ ኦለምፒክ ኮሚቴ የተከፈቱ የባንክ አካውንቶች እንዳይንቀሳቀሱ፣...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አምባሳደር ማይክ ሃመር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር ተወያዩ
    በአፍሪካ ቀንድ የዩናይትድ ስቴት ውጭ ጉዳይ ልዩ መልእክተኛ አምባሳደር ማይክ ሃመር ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች በፕሪቶሪያው ስምምነት አፈፃፀም አስመልክቶ ተወያዩ:: አምባሳደሩ ከአስተዳደሩ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ እና ምክትል ፕሬዝዳንት ኔትናንት ፃድቅን ገብረትንሳኤ ጋራ ነው የተወያዩት:: በሌላ ዜና የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴወድሮስ ኣድሓኖም በህወሓት አመራሮች መካከል የተፈጠረው ልዩነት ህዝብ በማስቀደም በሰላማዊ ውይይት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አውሎ ነፋስ ‘ፍራንሲን’ የኃይል መቋረጥና ጎርፍ አስከተለች
    ‘ፍራንሲን’ በሚል የተሰየመችው ነፋስ የቀላቀለች አውሎ ነፋስ በአሜሪካ ሉዊዚያና ግዛት በሰፊው የኤሌክትሪክ የኃይል አቅርቦት እንዲቋረጥ ስታደርግ፣ በባሕር ዳርቻው አካባቢ የሚገኙ አካባቢዎች ላይ አደገኛ ዝናብና ነፋስ አስከትላለች፡፡ ሆኖም ግን ወደ ሚሲሲፒ ግዛት እየተቃረበች ስትመጣ ኃይሏ እየቀነሰ እንደመጣ የአሜሪካው ብሔራዊ የአውሎ ነፋስ መከታተያ ማዕከል አስታውቋል። ፍራንሲን ትላንት ምሽት ሉዊዚያና ላይ ስታርፍ ፍጥነቷ 100 ማይል በሰዓት ነበር። በኒው...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በናይጄሪያ ጎርፍ 30 ገድሎ 400ሺሕ አፈናቀለ
    በሰሜን ምሥራቅ ናይጄሪያ ማዩዱጉሪ በተባለች ከተማ ከባድ ጎርፍ ባስከተለው አደጋ እስከ አሁን 30 ስዎች መሞታቸው ሲታወቅ፣ 400ሺሕ የሚሆኑትን ደግሞ ከመኖሪያ ቤታቸው አፈናቅሏል። በአካባቢው የነበረ ግድብ በመሙላቱ፣ ጎርፉ መኖሪያ ቤቶችን አጥለቅልቋል። የከተማዋ 40 በመቶ በውሃ ውስጥ ሰምጦ እንደሚገኝ ባልሥልጣናት አስታውቀዋል። የተመድ የስደተኞች ወኪል በX ማኅበራዊ መድረክ ላይ እንዳስታወቀው፣ አደገኛ ጎርፍ ሲከሰት ከ30 ዓመታት ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ትረምፕ “ስደተኞች ውሻና ድመት ይበላሉ” ማለታችው ሄይቲ አሜሪካውያንን ሥጋት ላይ ጥሏል
    የቀደሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ከትላንት በስቲያ ማክሰኞ በተደረገው ፕሬዝደንታዊ ክርክር ላይ “በኦሃዮ የሚገኙ ስደተኞች ለማዳ የቤት እንስሳት ይበላሉ” ሲሉ በሃሰትና ስም በሚያጠፋ መልኩ መወጀላቸውን ተከትሎ፣ ሄይቲ አሜሪካውያን ለደህንነታቸው ሥጋት እንደሚሰማቸው በመግለጽ ላይ ናቸው። በአሜሪካ የሚገኙ የሄይቲ አሜሪካውያን ማኅበረሰብ ተወካዮች እንዳሉት፣ የሪፐብሊካን ዕጩው ዶናልድ ትረምፕ፣ “በኦሃዮ ስደተኞች ለማዳ የቤት እንስሳት አርደው ይበላሉ” ሲሉ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-14 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መካከል ባለው ውጥረት የዩናይትድ ስቴትስ አቋም
    ኢትዮጵያ ከራስ ገዟ የሶማሌላንድ አስተዳደር ጋር የተፈራረመችውን አወዛጋቢ የመግባቢያ ሥምምነት ተከትሎ፤ በሶማሊያ እና በኢትዮጵያ መካከል ለተፈጠረው ውጥረት ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ይገኛል የሚል ተስፋ ማሳደራቸውን አንድ የዩናይትድ ስቴትስ ዲፕሎማት ገለጡ። በሞቃዲሾ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ሪቻርድ ራይሊ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ሃገራቸው “ለዚህ ወቅታዊ ሁኔታ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማፈላለግ ከሌሎች ጋር በትብብር እየሰራች ነው” ብለዋል።...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-14 09:27:01 -
    Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Ababa University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …
    Professor Andreas Esheté (1945-2024) (Photo: Addis Ababa University/Facebook) By Mehari Taddele Maru (@DrMehari) Addis Abeba – Africa has lost one of its most brilliant minds and compassionate souls. Andreas Esheté, philosopher, public intellectual and mentor to many, passed away on August 29, 2024; and was laid to rest on Sunday, September 8, 2024, in Addis …
    ADDISSTANDARD.COM
    Andreas Esheté (1945-2024): A tribute - Addis Standard
    Andreas Esheté (1945-2024): A tribute Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (287233-287240 of 309311)
  • «
  • Prev
  • 35903
  • 35904
  • 35905
  • 35906
  • 35907
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory