Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ዩናይትድ ስቴትስ ከሞስኮ ጋራ ግንኙነት ባላቸው ኩባንያዎችና ሠራተኞቻቸው ላይ ማዕቀብ ጣለች
    ሩሲያ፤ በአሜሪካ ማኅበረሰብ ላይና በመጪው ፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውጤት ላይ ተጽእኖ ለማሳደር፣ አደገኛ የሃሰት መረጃ የማሰራጨት ዘመቻ በማድረግ ላይ ነች በሚል፣ የአሜሪካ መንግስት ትላንት ረቡዕ ከሞስኮ ጋራ ግንኙነት ባላቸው ኩባንያዎችና ሠራተኞቻቸው ላይ ክስ መስርቶ ማዕቀብ ጥሏል። ሌሎችንም እርምጃዎችን መውሰዱንም አስታውቋል። በአሜሪካ የፍትህ እና የውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች እንዲሁም ዋናው ግምጃ ቤት በጋራ እንዳስታወቁት፣ ሩሲያ፣ የፕሬዝደንት ቭላድሚር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኤሌክትሪክ አገልግሎት ክፍያ፣ በየሦስት ወሩ ሊጨመር ነው
    መንግሥታዊው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ ተቋም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ከመጪው መስከረም ወር ጀምሮ በየሶስት ወሩ፣ በአገልግሎት ክፍያ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ሽፈራው ተሊላ፣ በትላንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ፣ አዲሱ የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት እንደሚቆይ ተናግረዋል፡፡ በክፍያ ማስተካከያው፣ ከ50 እስከ 200 ኪሎዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የሚጠቀሙ አብዛኞቹ ደንበኞች ድጎማ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኦሮሚያ ክልል መንግሥትና ኦፌኮ በቀበሌ አደረጃጀት ጉዳይ የተለያየ አቋም ይዘዋል
    የቀበሌ አስተዳደር መዋቅሮችን መልሶ ማዋቀሩን ያስታወቀው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ የመዋቅሩ አላማም የአገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል መሆኑን አመልክቷል። የክልሉ የሕበረተሰብ አገልግሎት እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ኮከበ ዲዳ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ አዲሱ አወቃቀር ለቀበሌዎች ከቀድሞው የተሻለ ኃላፊነት እንደሚሰጥ ገልጸዋል። በክልሉ የሚገኙ ከሰባት ሽህ በላይ ቀበሌዎች በአዲስ መልክ መዋቀራቸው፣ በአብዛኛው በወረዳዎች ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶችን...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሰዎች "በዘፈቀደ እየታሰሩ ነው" ሲሉ በደራሼ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የቤተሰብ አባላት አማረሩ
    በደቡብ ኢትዮጵያ ክል፣ ጋርዱላ ዞን፣ ደራሼ ወረዳ፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችንና የማሕበረሰባዊ ፖሊሰ አባላትን ጨምሮ 21 ሰዎች “ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በዘፈቀደ ታስረዋል” ሲሉ ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ መጀመሪያ ከታሰሩበት የዞኑ ዋና ከተማ ጊዶሌ ወደ ሌላ አከባቢ መወሰዳቸውን የጠቀሱት የቤተሰብ አባላት የደህንነተቸው ጉዳይ እንደሚያሳስባቸውም ተናገረዋል። ‘በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ታስረዋል’ ያለው የጋርዱላ ዞን...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በዩናይትድ ስቴትስ ጆርጂያ ግዛት የ14 ዓመት ታዳጊ አራት ሰዎችን በመግደል ተከሰሰ
    በዩናይትድ ስቴትስ ጆርጂያ ግዛት፣ ከአትላንታ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኘው አፓላቺ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሁለት የ14 ዓመት ተማሪዎችን እና ሁለት መምህራንን የገደለው ታዳጊ በግድያ ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል። ታዳጊው ትላንት ረቡዕ በትምህርት ቤቱ ውስጥ በተከፈተው ተኩስ ሌሎች ስምንት ተማሪዎች እና አንድ አስተማሪ ማቁሰሉንም ባለስልጣናት ገልጸዋል። ከአንድ ዓመት በፊት በትምህርት ቤት ላይ ተኩስ እንደሚከፍት በመዛት በድረ-ገጾች ላይ ይፅፍ እንደነበር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ፍቅረኛዋ ቤንዚን አርከፍክፎ ያቃጠላት ኡጋንዳዊቷ ሯጭ ህይወቷ አለፈ
    ኡጋንዳዊቷ የማራቶን አትሌት ሬቤካ ቼፕቴጊ ፍቅረኛዋ ሰውነቷ ላይ ቤንዚን አርከፍክፎ በእሳት ካቃጠላት ከቀናት በኋላ ህይወቷ ማለፉን የሆስፒታል ባለሥልጣናት ዛሬ ሐሙስ አስታውቀዋል። በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ በማራቶን አገሯን ወክላ የተወዳደረቸው የ33 አመቷ አትሌት ቼፕቴጊ ባለፈው እሁድ ኬንያ ውስጥ በደረሰባት ጥቃት ከ75 በመቶ በላይ የሚሆነው የሰውነቷ ክፍል ተቃጥሏል፡፡ ቼፕቴጊ እአአ ከ2021 ጥቅምት ወር ወዲህ ኬንያ ውስጥ የተገደለች ሦስተኛ ሴት አትሌት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያውን የኤምፖክስ ክትባት ዛሬ ትቀበላለች
    ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ 100ሺህ የሚጠጉ ምጥን የኤምፖክስ ክትባቶች ዛሬ ሐሙስ እንደምትቀበል የአፍሪካ ህብረት ጤና ጥበቃ ተቋም አስታውቋል። “ይህ የመጀመሪያ ክትባት ወደ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመምጣቱ ደስተኞች ነን” ሲሉ ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የተናገሩት የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል ኃላፊ ዣን ካሴያ ኮንጎ ከ99 ሺህ በላይ ክትባቶች እንደምታገኝ አመልክተዋል። የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በሀገሪቱ ከ17ሺህ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-06 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ወገኖቹን ያልዘነጋው የሐረር ልጆች ማህበር
    ድንበር የለሽ የሐረር ልጆች ማህበር በትውልድ ከተማቸው ሐረር ያሉ ወገኖቻቸውን ለመርዳት ባሰቡ የሰሜን አሜሪካ ነዋሪ የከተማዋ ተወላጆች የተመሰረተ ነው፡፡ ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በሐረር ያለውን የንጹህ የመጠጥ ውሃ እጥረትን ጨምሮ በትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ያለባቸው የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ከአባላቱ በሚያሰባስበው ገንዘብ እየደገፈ እንደሚገኝ የማህበሩ ፕሬዳንት ዶክተር ማሾ አብርሃ ይናገራሉ፡፡ ባለፈው ዕሁድ እውቁ ተዋናይ አለማየሁ ታደሰን አምባሳደር አድርጎ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (285969-285976 of 309311)
  • «
  • Prev
  • 35745
  • 35746
  • 35747
  • 35748
  • 35749
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory