AMHARIC.VOANEWS.COM
ወገኖቹን ያልዘነጋው የሐረር ልጆች ማህበር
ድንበር የለሽ የሐረር ልጆች ማህበር በትውልድ ከተማቸው ሐረር ያሉ ወገኖቻቸውን ለመርዳት ባሰቡ የሰሜን አሜሪካ ነዋሪ የከተማዋ ተወላጆች የተመሰረተ ነው፡፡ ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በሐረር ያለውን የንጹህ የመጠጥ ውሃ እጥረትን ጨምሮ በትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ያለባቸው የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ከአባላቱ በሚያሰባስበው ገንዘብ እየደገፈ እንደሚገኝ የማህበሩ ፕሬዳንት ዶክተር ማሾ አብርሃ ይናገራሉ፡፡ ባለፈው ዕሁድ እውቁ ተዋናይ አለማየሁ ታደሰን አምባሳደር አድርጎ...
0 Comments 0 Shares