0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየኤሌክትሪክ አገልግሎት ክፍያ፣ በየሦስት ወሩ ሊጨመር ነውመንግሥታዊው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ ተቋም የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ከመጪው መስከረም ወር ጀምሮ በየሶስት ወሩ፣ በአገልግሎት ክፍያ ላይ ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢንጅነር ሽፈራው ተሊላ፣ በትላንትናው ዕለት በሰጡት መግለጫ፣ አዲሱ የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት እንደሚቆይ ተናግረዋል፡፡ በክፍያ ማስተካከያው፣ ከ50 እስከ 200 ኪሎዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የሚጠቀሙ አብዛኞቹ ደንበኞች ድጎማ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኦሮሚያ ክልል መንግሥትና ኦፌኮ በቀበሌ አደረጃጀት ጉዳይ የተለያየ አቋም ይዘዋልየቀበሌ አስተዳደር መዋቅሮችን መልሶ ማዋቀሩን ያስታወቀው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ የመዋቅሩ አላማም የአገልግሎት አሰጣጡን ማሻሻል መሆኑን አመልክቷል። የክልሉ የሕበረተሰብ አገልግሎት እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ኮከበ ዲዳ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ አዲሱ አወቃቀር ለቀበሌዎች ከቀድሞው የተሻለ ኃላፊነት እንደሚሰጥ ገልጸዋል። በክልሉ የሚገኙ ከሰባት ሽህ በላይ ቀበሌዎች በአዲስ መልክ መዋቀራቸው፣ በአብዛኛው በወረዳዎች ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶችን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሰዎች "በዘፈቀደ እየታሰሩ ነው" ሲሉ በደራሼ ልዩ ወረዳ የሚገኙ የቤተሰብ አባላት አማረሩበደቡብ ኢትዮጵያ ክል፣ ጋርዱላ ዞን፣ ደራሼ ወረዳ፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎችንና የማሕበረሰባዊ ፖሊሰ አባላትን ጨምሮ 21 ሰዎች “ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በዘፈቀደ ታስረዋል” ሲሉ ቤተሰቦቻቸውና ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ መጀመሪያ ከታሰሩበት የዞኑ ዋና ከተማ ጊዶሌ ወደ ሌላ አከባቢ መወሰዳቸውን የጠቀሱት የቤተሰብ አባላት የደህንነተቸው ጉዳይ እንደሚያሳስባቸውም ተናገረዋል። ‘በወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ታስረዋል’ ያለው የጋርዱላ ዞን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበዩናይትድ ስቴትስ ጆርጂያ ግዛት የ14 ዓመት ታዳጊ አራት ሰዎችን በመግደል ተከሰሰበዩናይትድ ስቴትስ ጆርጂያ ግዛት፣ ከአትላንታ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኘው አፓላቺ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሁለት የ14 ዓመት ተማሪዎችን እና ሁለት መምህራንን የገደለው ታዳጊ በግድያ ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል። ታዳጊው ትላንት ረቡዕ በትምህርት ቤቱ ውስጥ በተከፈተው ተኩስ ሌሎች ስምንት ተማሪዎች እና አንድ አስተማሪ ማቁሰሉንም ባለስልጣናት ገልጸዋል። ከአንድ ዓመት በፊት በትምህርት ቤት ላይ ተኩስ እንደሚከፍት በመዛት በድረ-ገጾች ላይ ይፅፍ እንደነበር...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMፍቅረኛዋ ቤንዚን አርከፍክፎ ያቃጠላት ኡጋንዳዊቷ ሯጭ ህይወቷ አለፈኡጋንዳዊቷ የማራቶን አትሌት ሬቤካ ቼፕቴጊ ፍቅረኛዋ ሰውነቷ ላይ ቤንዚን አርከፍክፎ በእሳት ካቃጠላት ከቀናት በኋላ ህይወቷ ማለፉን የሆስፒታል ባለሥልጣናት ዛሬ ሐሙስ አስታውቀዋል። በዘንድሮው የፓሪስ ኦሎምፒክ በማራቶን አገሯን ወክላ የተወዳደረቸው የ33 አመቷ አትሌት ቼፕቴጊ ባለፈው እሁድ ኬንያ ውስጥ በደረሰባት ጥቃት ከ75 በመቶ በላይ የሚሆነው የሰውነቷ ክፍል ተቃጥሏል፡፡ ቼፕቴጊ እአአ ከ2021 ጥቅምት ወር ወዲህ ኬንያ ውስጥ የተገደለች ሦስተኛ ሴት አትሌት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የመጀመሪያውን የኤምፖክስ ክትባት ዛሬ ትቀበላለችዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወደ 100ሺህ የሚጠጉ ምጥን የኤምፖክስ ክትባቶች ዛሬ ሐሙስ እንደምትቀበል የአፍሪካ ህብረት ጤና ጥበቃ ተቋም አስታውቋል። “ይህ የመጀመሪያ ክትባት ወደ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በመምጣቱ ደስተኞች ነን” ሲሉ ለአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የተናገሩት የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያ እና መከላከያ ማዕከል ኃላፊ ዣን ካሴያ ኮንጎ ከ99 ሺህ በላይ ክትባቶች እንደምታገኝ አመልክተዋል። የዓለም ጤና ድርጅት መረጃ እንደሚያሳየው በሀገሪቱ ከ17ሺህ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMወገኖቹን ያልዘነጋው የሐረር ልጆች ማህበርድንበር የለሽ የሐረር ልጆች ማህበር በትውልድ ከተማቸው ሐረር ያሉ ወገኖቻቸውን ለመርዳት ባሰቡ የሰሜን አሜሪካ ነዋሪ የከተማዋ ተወላጆች የተመሰረተ ነው፡፡ ካለፉት ዓመታት ጀምሮ በሐረር ያለውን የንጹህ የመጠጥ ውሃ እጥረትን ጨምሮ በትምህርት ቤቶች ተማሪዎች ያለባቸው የትምህርት ቁሳቁስ ችግር ከአባላቱ በሚያሰባስበው ገንዘብ እየደገፈ እንደሚገኝ የማህበሩ ፕሬዳንት ዶክተር ማሾ አብርሃ ይናገራሉ፡፡ ባለፈው ዕሁድ እውቁ ተዋናይ አለማየሁ ታደሰን አምባሳደር አድርጎ...0 Comments 0 Shares