Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አምባሳደር ማሲንጋ ከትግራይ ክልል እና ከህወሓት አመራሮች ጋራ መወያየታቸውን የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ አስታወቀ
    ለሦስት ቀናት ጉብኝት፣ ከትላንት በስቲያ ሰኞ፣ ነሐሴ 20 ቀን 2016 ዓ.ም. መቐለ የገቡት በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ጌታቸው ረዳ እና ከህወሓት ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል ጋራ በተናጠል ተወያይተዋል። ውይይቱን ፍሪያማ ሲል የገለፀው በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ፣ በትግራይና በአካባቢው ዘለቄታዊ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት፣...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኢትዮጵያ በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን ከእስር ማስፈታቱን ተመድ አስታወቀ
    የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር በምኅጻሩ ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር፣ ባለፈው ሐምሌ ወር፣ ከአጋሮች ጋራ በመተባበር፣ “በዘፈቀደ የታሰሩ” ያላቸውን በመቶዎች የሚቆጠሩ የከተማ ውስጥ ስደተኞችን ማስፈታቱን አስታውቋል፡፡ ዩ.ኤን.ኤች.ሲ.አር፣ ከትላንት በስቲያ ሰኞ ባወጣው ሪፖርት፣ በዐዲስ አበባ 879 ስደተኞች እና ጥገኝነት ጠያቂዎች ያቀረቧቸውን አስተያየቶች እና ቅሬታዎች መሠረት በማድረግ እና ከኢትዮጵያ የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት ጋራ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአቶ ታዬ ደንደአ የዋስ መብት ጥያቄ ዳግም ለሳምንት ተቀጠረ
    የዋስትና መብታቸው እንዲከበር የጠየቁት የቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ደ’ኤታ አቶ ታዬ ደንደአ፣ ዛሬ ረቡዕ፣ በፌዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቢቀርቡም፣ ችሎቱ ለሁለተኛ ጊዜ የሳምንት ቀጠሮ ሰጥቷል። ዐቃቤ ሕግ ካቀረበባቸው ሦስት ክሶች ሁለቱ ውድቅ የተደረገላቸው አቶ ታዬ፣ እንዲከላከሉ በተበየነባቸው ማለትም “ሕገ ወጥ የጦር መሣሪያ በመያዝ” በሚለው ሦስተኛው ክስ ላይ የዋስ መብት አቤቱታ ማቅረባቸውን፣ ባለቤታቸው ወይዘሮ ስንታየሁ ዓለማየሁ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዳላስ ኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ የነጻ ክሊኒክን እያቋቋመ ነው
    40ኛ ዓመቱን በዳላስ ያከብራል በዩናይትድ ስቴትሷ የቴክሳስ ክፍለ ግዛት ዳላስ ከተማ የኢትዮጵያውያን ህብረተሰብ ማዕከል ለማህበረሰቡ የነጻ ህክምና አገልግሎት የሚሰጥ ክሊኒክ እያቋቋመ መሆኑን፣ ለዚህም ከግዛቱ የሕክምና አገልግሎት ተቆጣጣሪ ቦርድ እና ለሕብረተሰብ አገልግሎቶች ፈቃድ የሚሰጠውን የግዛቲቱ አስተዳደር ጽ/ቤት ይሁንታ ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ የህብረተሰብ ማዕከሉ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አዲስ ጥበቡ ለአሜሪካ ድምጽ እንደተናገሩት ማዕከሉ በቅርቡ የጤና...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በእስራኤል የዌስት ባንክ ጥቃት ቢያንስ 9 ሰዎች ተገደሉ
    እስራኤል በዌስት ባንክ ባካሄደችው ጥቃት ቢያንስ ዘጠኝ ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የአካባቢው የጤና ባለስልጣናት ዛሬ ረቡዕ ገለጹ። ፍልስጤማውያኑ የተገደሉት ዋነኛው ጥቃትና ግጭት በተካሄደባቸው እስራኤል በያዘቻቸው የተለያዩ የጄኒን እና ቱባስ አካባቢዎች ነው፡፡ እስራኤል ሃማስ እና እስላማዊ ጂሃድን ጨምሮ በኢራን በሚደገፉ የሂዝቦላ ታጣቂ ቡድኖች ላይ የምታካሂደው ወታደራዊ ዘመቻ ጨምሯል፡፡ እኤአ ከጥቅምት 2023 ጀምሮ በዌስት ባንክ ከ640 በላይ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ጄክ ሰለቨን ለባይደንና ሺ ስብሰባ ቻይና ናቸው
    የዩናይትድ ስቴትስ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ጄክ ሰለቨን በህዳር ወር ከሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፊት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን አለመግባባት ለማስከን ትላንት ማክሰኞ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጋር በቤጂንግ ተገናኝተው ተወያይተዋል። ጉብኝቱ ፕሬዝዳንት ባይደን በጥር ወር ስልጣን ከመልቀቃቸው በፊት በፕሬዚዳንት ጆ ባይደን እና በቻይና ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ መካከል ለሚደረገው የመጨረሻ የመሪዎች ጉባኤ መንገድ ለመክፈት ያለመ ነው።...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአፍሪካ ለኤምፖክስ የተጋለጡ ወደ 4ሺ ሰዎች ተመዘገቡ
    የአፍሪካ የበሽታ መከላከልና ቁጥጥር ማዕከል ባለፈው ሳምንት በአህጉሪቱ ወደ 4,000 የሚጠጉ ለኤምፖክስ የተጋለጡ አዳዲስ ሰዎች መመዝገባቸውና ወረረሽኙ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን አስታወቀ፡፡ ማዕከሉ በወረረሽኙ እጅግ ወደተጎዳችው ኮንጎ የተላከው የመጀመሪያው ዙር ክትባት በመዘግየቱ አስፈላጊ ክትባቶች በአፋጣኝ እንዲሰጡ በድጋሚ ጥሪውን አቅርቧል፡፡ በአፍሪካ ባለፈው ሳምንት ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ 81 ሰዎች ሞተዋል፡፡ ይህ ቀደም ሲል የነበረውን የሟቾች ቁጥር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-30 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ቱኒዚያ ህገወጥ የፍልስተኞች ጀልባ ሠርቷል ያለችውን ጣሊያናዊ ያዘች
    የቱኒዚያ ባለሥልጣናት ወደ አውሮፓ ለመግባት የሚሞክሩ ህገወጥ ፍልሰተኞች የሚጠቀሙበትን ጀልባ በመስራት የተጠረጠረውን የ45 ዓመቱን ጣሊያናዊ በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ዛሬ ረቡዕ አስታወቁ፡፡ ግለሰቡ በጀልባ ግንባታ ፋብሪካ ውስጥ የሚሠራ መሆኑን በምስራቅ ቱኒዝያ የምትገኘው የሞናስቲር ከተማ አቃቤ ህግ ቃል አቀባይ ፋሪድ ጃሃ ተናግረዋል። ከሜዲትሬኒያን ባህር ወደ አውሮፓ እንዲያሻግር ከፕላስቲክ የተሰራውን ጀልባ ግንባታ በማቀድ የተሳተፉ ሶስት ቱኒዚያውያንም...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (284881-284888 of 310122)
  • «
  • Prev
  • 35609
  • 35610
  • 35611
  • 35612
  • 35613
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory