በአፍሪካ ለኤምፖክስ የተጋለጡ ወደ 4ሺ ሰዎች ተመዘገቡ
የአፍሪካ የበሽታ መከላከልና ቁጥጥር ማዕከል ባለፈው ሳምንት በአህጉሪቱ ወደ 4,000 የሚጠጉ ለኤምፖክስ የተጋለጡ አዳዲስ ሰዎች መመዝገባቸውና ወረረሽኙ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን አስታወቀ፡፡
ማዕከሉ በወረረሽኙ እጅግ ወደተጎዳችው ኮንጎ የተላከው የመጀመሪያው ዙር ክትባት በመዘግየቱ አስፈላጊ ክትባቶች በአፋጣኝ እንዲሰጡ በድጋሚ ጥሪውን አቅርቧል፡፡
በአፍሪካ ባለፈው ሳምንት ከወረርሽኙ ጋር በተያያዘ 81 ሰዎች ሞተዋል፡፡ ይህ ቀደም ሲል የነበረውን የሟቾች ቁጥር...