0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የሚፈጸሙ የስዎች እገታዎች እና የፈጠሩት ሃገራዊ ስጋትበኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በታጠቁ አካላት የሚካሄዱ የሰዎች እገታዎች እየጨመሩ መምጣታቸውን የመብት ተቋማት ይገልጻሉ፡፡ አሁን ላይ እገታዎች ከሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ባለፈ አማራጭ የገቢ ማስገኛ እየሆኑ መጥተዋል የሚሉት ኔዘርላንድ የሚገኘው ዓለም አቀፍ የዴሞክራሲ እና የምርጫ ድጋፍ ኢንስቲትዮት የሚሰሩት የፖለቲካል ሳይንስ እና ህግ ባለሙያው ዶ/ር አደም ካሴ ይህም የመንግስት ህግ የማስከበር አቅም እያሽቆለቆለ መምጣቱን ያሳያል ይላሉ፡፡ እገታ የደረሰባቸው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMእንግሊዝ ፍልሰተኞችን የማስወጣት ሥራዋን አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀችየእንግሊዝ መንግስት ‘መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች’ የሚላቸውን ከሃገር የማስወጣቱን ሥራ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚጨምር ዛሬ አስታውቋል። የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የግል ኮንትራችተሮች ፍልሰተኞቹን ወደ መጡበት ሃገር በመመለስ ሥራ ላይ እንዲሰማሩ ማስታወቂያ አውጥቷል። 19.7 ሚሊዮን ዶላር የተመደበለት ፕሮግራም ከኢትዮጵያ፣ ኢራቅ፣ አልቤኒያ፣ ባንግላዴሽ፣ ጋና፣ ሕንድ፣ ጀማይካ፣ ናይጄሪያ፣ ፓኪስታን፣ ቬትናም እና ዚምባብዌ የመጡ ፍልሰተኞችን ወደ ሃገራቸው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበካሜሩን በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጨምሯልበካሜሩን የ91 ዓመቱ ፕሬዝደንት ፖል ቢያ በመጪው ዓመት በሚደረገው ምርጫ በድጋሚ እንደሚወዳደሩ እየተነገረ ባለበት ወቅት፣ በጋዜጠኞች ላይ የሚደርሰው ጥቃት በመጨመር ላይ ነው። ባለፉት ሶስት ሳምንታት ውስጥ ስድስት ጋዜጠኞች በታጣቂዎች ጥቃት የደረሰባቸው ሲሆን፣ በርካታ ጋዜጠኞችና የሬዲዮ ጣቢያዎች እንዲዘጉ ታዟል። በካሜሩን የሚዲያ ባለሙያዎች ትሥሥር እንዳለው፣ አራት የሚሆኑ አባላቱ ጠብመንጃ እና ገጀራ በታጠቁ ኃይሎች በመዲናዋ ያዉንዴ ጥቃት ደርሶባቸዋል።...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበማኅበራዊ ሚዲያ የወጡ ምስሎች በሱዳን የጦር ወንጀል መፈጸማቸውን ያመለክታሉ - ሂዩማን ራይትስ ዋችየጅምላ ግድያ፣ ማሰቃየት እና አስከሬንን መቆራረጥ ጨምሮ ሌሎችንም የጦር ወንጀሎች በሱዳን ሁለቱም ተፋላሚ ወገኖች ፈጽመዋል ሲል የሰብዓዊ መብት ድርጅቱ ሂውማን ራይትስ ዋች ዛሬ ሐሙስ አስታውቋል። መሠረቱን በኒው ዮርክ ያደረገው የመብት ድርጅት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚወጡ ምስሎችን መመርመሩን እና ቢያንስ 40 የሚሆኑ ሰዎች በጅምላ መገደላቸውን እንዲሁም 18 የሚሆኑ ታጋቾች ደግሞ ስቃይና አጉል አያያዝ እንድተፈጸመባቸው አስታውቋል። ሃያ የሚሆኑ ቪዲዮዎችን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሰሜን ሸዋ የሰላም ጥሪ ያቀረቡ ሰልፈኞች የክልሉን መንግሥት በጣልቃ ገብነት ወቀሱበመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ታጣቂዎች መካከል የቀጠለው ግጭት እንዲቆም የሚጠይቁ ሰልፎችን ያካሔዱ፣ በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ነዋሪዎች፣ “የአካባቢው ባለሥልጣናት ጣልቃ እየገቡ ነው” ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ዓላማቸው አንዱን ቡድን ደግፎ ሌላውን ማውገዝ እንዳልኾነ የገለጹት እነዚኽ አስተያየት ሰጭዎች፣ የወረዳ እና የዞን ባለሥልጣናት ግን፣ “ሰልፉ በመንግሥት የተዘጋጀ ለማስመሰል እየሞከሩ ነው፤” በማለት ወቅሰዋል።...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሶማሊያ አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮ ሽግግር ስጋት ነው - ኢትዮጵያየኢትዮጵያ መንግስት በመጪው ዓመት መጀመሪያ ላይ በሶማሊያ ስራ እንዲጀምር የታቀደው አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ተልእኮው ሽግግር “ቀጠናውን ለስጋት የሚያጋልጥ ነው” ብሏል። የአፍሪካ ህብረት የሰላም እና የፀጥታ ጥበቃ ምክር ቤት እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አዲሱን ተልእኮ ደግፈዋል፡፡ በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ ወይም በምህጻሩ አውሶም (AUSSOM) በመባል የሚታወቀው አዲስ ተልእኮ በዓመቱ መጨረሻ ስምሪቱ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበስልጤ ዞን ከስድስት ሺሕ በላይ ሰዎች በጎርፍ መፈናቀላቸው ተገለጸበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በስልጤ ዞን ሁለት ወረዳዎች እና በማረቆ ልዩ ወረዳ አንድ ቀበሌ ውስጥ በተከሠተ የጎርፍ አደጋ፣ ከስድስት ሺሕ በላይ ሰዎች መፈናቀላቸውን፣ ተጎጂዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ፡፡ በዞኑ በስልጢ እና በምሥራቅ ስልጢ ወረዳዎች የተከሠተው የጎርፍ አደጋ መንሥኤ፣ በሁለቱ ወረዳዎች ከስድስት በላይ ቀበሌዎች ሰሞኑን የጣለውን ከባድ ዝናም ተከትሎ፣ ለመስኖ አገልግሎት ተብሎ በማረቆ ልዩ ወረዳ የተገነባ ኢንደሾ ልንጫ የተሰኘ...0 Comments 0 Shares