AMHARIC.VOANEWS.COM
በማኅበራዊ ሚዲያ የወጡ ምስሎች በሱዳን የጦር ወንጀል መፈጸማቸውን ያመለክታሉ - ሂዩማን ራይትስ ዋች
የጅምላ ግድያ፣ ማሰቃየት እና አስከሬንን መቆራረጥ ጨምሮ ሌሎችንም የጦር ወንጀሎች በሱዳን ሁለቱም ተፋላሚ ወገኖች ፈጽመዋል ሲል የሰብዓዊ መብት ድርጅቱ ሂውማን ራይትስ ዋች ዛሬ ሐሙስ አስታውቋል። መሠረቱን በኒው ዮርክ ያደረገው የመብት ድርጅት፣ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚወጡ ምስሎችን መመርመሩን እና ቢያንስ 40 የሚሆኑ ሰዎች በጅምላ መገደላቸውን እንዲሁም 18 የሚሆኑ ታጋቾች ደግሞ ስቃይና አጉል አያያዝ እንድተፈጸመባቸው አስታውቋል። ሃያ የሚሆኑ ቪዲዮዎችን...
0 Comments 0 Shares