0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMቲም ዋልዝ ለምክትል ፕሬዝደንትነት እጩ ተወዳዳሪ ሆነው መመረጣቸውን በይፋ ተቀበሉየሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዋልዝ ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ በፓርቲያቸው መመረጣቸውን ትላንት ለሶስተኛ ምሽት በተከናወነው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ በይፋ ተቀብለዋል። የቪኦኤው ኬን ፋርቦ ከቺካጎ የላከውን ዘገባ ከተያያዘው ዘገባ ይከታተሉ፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ ሶስተኛ ቀን ክንውኖችበዴሞክራቲክ ፓርቲው ጉባዔ ሶስተኛ ቀን ውሎ፣ ፓርቲውን በመወከል የምክትል ፕሬዚደንትነት የሚወዳደሩት ቲም ዋልዝ በይፋ ዕጩነታቸውን ተቀብለዋል። ከታዳሚው የጋለ ምላሽ ባገኘ ንግግራቸው፣ ከወታደርነት እስከ ግዛት አስተዳዳሪነት የተሻገረ ሙያዊ ጉዟቸውን አጋርተዋል። ለፕሬዚደንትነት የሚወዳደሩት አጋራቸው ካማላ ኻሪስ አስተዳደር ለሀገሪቱ ህዝቦች ሊያመጣ የሚችለውን መልካም ውጤት ለማስረዳትም ጥረዋል። ከዚህ በተጨማሪ ኦፕራ ዊንፈሬይን የመሰሉ ታዋቂ ሰዎች ለካማላ ኻሪስ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“ባልታወቁ ታጣቂዎች የተያዘችውን የሰገን ከተማ የመንግስት የጸጥታ ኃይሎች መልሰው ተቆጣጥረዋል” የሰገን ዙሪያ ወረዳበደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ኮንሶ ዞን፣ ሰገን ዙሪያ ወረዳ፣ ሰገን ከተማ፣ ካለፈው ሳምንት ቅዳሜ አንስቶ በተፈጸመ ጥቃት “የተገደሉት ሰዎች ቁጥር ስምንት የማኅበረሰብ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ 14 ደርሷል” ሲል የወረዳው አስተዳደር አስታውቋል ። የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ኡርማሌ ኡጋንዴ፥ "የፀረ ሰላም ኀይል እና ጽንፈኞች" ሲሉ በጠሯቸው ታጣቂዎች ለአምስት ቀናት፣ በታጣቂዎች ቁጥጥር ሥር የቆየችውን የሰገን ከተማ፣ ዛሬ የመንግስት ኃይሎች መቆጣጠራቸውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዴሞክራቶች ጉባኤ ካማላ ሃሪስ የፓርቲያቸው እጩ ሆነው መመረጣቸውን በሚቀበሉበት ሥነ ስርአት ዛሬ ይጠናቀቃልአራተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የዴሞክራቶች ጉባኤ የዩናይድ ስቴትሷ ምክትል ፕሬዝደንት ካማላ ሃሪስ ታሪካዊ በሆነ ሂደት በፕሬዝዳንታዊው የምርጫ ፉክክር የፓርቲያቸው እጩ ሆነው የተሰየሙበትን ውሳኔ በሚቀበሉበት ሥነ ስርአት ዛሬ ምሽት ይጠናቀቃል። በሥነ ስርአቱም ሃሪስ ለሃገራቸው ያላቸውን ራዕይ ይፋ በማድረግ፤ ከሪፐብሊካኑ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ የተሻሉ አማራጭ የሚሆኑበትን ምክኒያት ያሳያሉ። በዚህም የፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የዳግም ምርጫ ዘመቻ አክትሞ በምትካቸው ሃሪስ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኢትዮጵያ የዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖች በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን እንዳያስገቡ አገደችበኢትዮጵያ የሚገኙ የዲፕሎማቲክ ሚሲዮኖች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች፣ በነዳጅ የሚንቀሳቀሱ ተሸከርካሪዎችን እንዳያስገቡ እግድ ተጣለ፡፡ እነዚኽ አካላት በኤሌክትሪክ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎችን ብቻ እንዲያስገቡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጻፈላቸው ደብዳቤ አሳስቧል፡፡ ርምጃው፣ በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች እንዳይገቡ መንግሥት ያሳለፈው ውሳኔ አካል እንደኾነ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢዩ ተድላ ተናግረዋል፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሞያው አቶ ክቡር...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዩናይትድ ስቴትስ የሽብር ጥቃቶችን ጨምሮ ‘ብርቱ ተደራራቢ አደጋዎች ተደቅነውባታል’ ሲሉ የጸጥታ ባለ ሥልጣናት አስታወቁየዩናይትድ ስቴትስ የሕግ አስከባሪ ተቋማት የተለያዩ አደጋዎችን ለመከላከል እየጣሩ ባሉበት በአሁኑ ወቅት፣ አገራቸው ከየማዕዘናቱ ከፍተኛ የአደጋ ስጋት እንደገጠማት የፌድራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ኃላፊ ተናገሩ። "በሥራ ዓለም ተሰማርተው በቆየሁበት ዘመን ሁሉ እንዲህ እንዳሁኑ ያለ የተለያዩ አደጋዎች በአንድ ጊዜ ስጋት የደቀኑበትን ጊዜ መለስ ብዬ እንዳስብ ተገድጃለሁ” ሲሉ የኤፍቢአይ ዲሬክተር ክርስቶፈር ሬይ አገራቸው ተደቅኖባታል ያሉትን ሁኔታ አብራርተዋል። ሬይ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየቀድሞው የኤርትራ የገንዘብ ሚንስትር በእስር ላይ ሳሉ አረፉየቀድሞው የኤርትራ የገንዘብ ሚንስትር ብርሃነ አብርኸ ከመስከረም 7, 2011 ዓም አንስቶ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ባሉበት ህይወታቸው ማለፉን ለአሜሪካ ድምጽ የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት የተናገሩ የቤተሰባቸው አባላት አረጋግጠዋል። አቶ ብርሃኔ እስር ላይ በነበሩበት ወቅት ጠያቂ አያገኛቸውም ነበር። እንደ አውሮፓውያን የዘመን አቆጣጠር ከ2001 እስከ 2012 የኤርትራ የቀድሞው የገንዘብ ሚንስትር የነበሩት አቶ ብርሃነ የመንግስትን ፖሊሲ በግልጽ የሚተቹ ባለ ሁለት ጥራዝ...0 Comments 0 Shares