0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ነዋይ ገበያ ወይም ስቶክ ማርኬት ለማስጀመር እየተስራ ነውየኢትዮጵያ ሰነደ መዋዕለ ገበያ ወይም ስቶክ ማርኬት ከሶስት ወር በኋላ ስራ እንዲጀምር ለማስቻል እየተሰራ ነው ሲሉ የተቋሙ የገበያ ልማት ሃላፊ ዮዲት ካሳ ለአሜሪካ ድምጽ ተነግረዋል፡፡ ገበያው ሲጀመርም ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ግዙፍ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ድርሻዎቻቸውን ለሽያጭ በማውጣት እንደሚሳተፉ መንግስት አስታውቋል፡፡ የኢኮኖሚና ኢንቨስትመንት አማካሪው አቶ ያሬድ ሃይለመስቀል የስቶክ ማርኬት ቁጥጥር እየተገደረገበት በግልጽ መገበያየት የሚያስችል በመሆኑ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጭጋጋማ የአየር ሁኔታ በረራዎችን አስተጓጎለየኢትዮጵያ አየር መንገድ ዛሬ ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከለሊቱ 09፡00 ሰአት ጀምሮ በነበረው ከፍተኛ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ ምክንያት አብዛኞቹ ወደ አዲስ አበባ ሲያቀኑ የነበሩ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራዎች ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሊያርፉ ባለመቻላቸው በአቅራቢያ ወደሚገኙ አማራጭ ኤርፖርቶች ተመልሰው እንዲያርፉ መገደዳቸውን አስታወቀ፡፡ ጭጋጋማ የአየር ሁኔታ በሀገር ውስጥም ሆነ በዓለም-አቀፍ የጠዋት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMመቋጫ ያልተገኘለት የሱዳን ቀውስበሱዳን ያለውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስቆም የሚደረጉ አለም አቀፍ ጥረቶች ቢቀጥሉም እስካሁን ውጤታማ አልሆኑም፡፡ በሲውዘርላንድ በተካሄደው ውይይት ላይ ልዑካኖቹን ያልላከው የሱዳን ወታደራዊ መንግስት በካይሮ ከግብጽ እና አሜሪካ ሃላፊዎች ጋር እንዲወያዩ ልዑካኖቹን ለመላክ መስማማቱን አስታውቋል፡፡ በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት እና ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ በሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች በኩል የተሰለፉ የውጭ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMቲም ዋልዝ እጩነታቸውን በይፋ ተቀበሉየሜንሶታው አገረ ገዥ ቲም ዋልዝ የዲሞክራቲክ ፓርቲውን በመወከል ለምክትል ፕሬዝደንትነት እንዲወዳደሩ መታጨታቸውን እንደተቀበሉ ረቡዕ ምሽት ቺካጎ ላይ በቀጠለው የፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ አስታውቀዋል። “ለአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንትነት እንደወዳደር በእጩነት መምረጣችሁን ስቀበል በሕይወቴ ትልቅ ክብር ይሰማኛል” ብለዋል ቲም ዋልዝ። “በእኔ ላይ እምነት በመጣላችሁ አመሰግናለሁ” ብለዋል ቲም ዋልዝ። በእጩነት ያቀርቧቸውንና ፕሬዝደንታዊ እጩ የሆኑትን ካመላ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ሶስተኛ ምሽት በመካሄድ ላይ ነውዛሬ ለሶስተኛ ምሽት በመቀጠል ላይ ባለው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ፣ ፓርቲውን በመወከል በምክትል ፕሬዝደንትትነት የሚወዳደሩትን ቲም ዋልዝ እንዲሁም የቀድሞ ፕሬዝደንት ቢል ክሊንተን ንግግር እንደሚያደርጉ በመጠበቅ ላይ ነው። መድረኩ ቲም ዋልዝ ዛሬ ምሽት ራሳቸውን ከአሜሪካ ሕዝብ ጋራ የሚያስተዋውቁበት ይሆናል ተብሏል። የፓርቲውን የምርጫ ዘመቻ እንዲሁም የምሽቱን ዋና መልዕክት እንደሚያስተላልፉም ይጠበቃል። የሶስተኛ ምሽቱ አብይ መፈክርም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ ሁለተኛ ቀን ውሎቺካጎ ላይ በቀጠለው የዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ ላይ የቀድሞው ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ እና ባለቤታቸው ሚሼል ኦባማ፣ ለካማላ ሀሪስ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል። ለመሆኑ የፕሬዚደንት ኦባማ ንግግርም ሆነ ድጋፍ ፓርቲውን ህዳር ወር ላይ በሚደረገው ሀገራዊው ምርጫ አሸናፊ በማድረግ ረገድ ምን ሚና አለው? ጉባዔው በሚደረግበት የቺካጎው ዩናይትድ ማዕከል የሚገኘው ባልደረባችን ሀብታሙ ስዩም በተያያዥ ጉዳዮች ላይ መረጃዎችን አድርሶናል።0 Comments 0 Shares -
Members of the Oromo Liberation Army (Photo: OLA) Addis Abeba – The Oromo Liberation Army (OLA) has issued a statement refuting recent allegations made by the Ethiopian government regarding its alleged ties to Al-Shabaab. The OLA characterized these claims as “baseless accusations.” In its response, the OLA described Al-Shabaab as a “backward-looking religious extremist whose leadership occasionally …Members of the Oromo Liberation Army (Photo: OLA) Addis Abeba – The Oromo Liberation Army (OLA) has issued a statement refuting recent allegations made by the Ethiopian government regarding its alleged ties to Al-Shabaab. The OLA characterized these claims as “baseless accusations.” In its response, the OLA described Al-Shabaab as a “backward-looking religious extremist whose leadership occasionally …
ADDISSTANDARD.COMOLA denounces Ethiopian gov’t allegations of Al-Shabaab ties as 'baseless' - Addis StandardOLA denounces Ethiopian gov’t allegations of Al-Shabaab ties as 'baseless' Addis Standard -0 Comments 0 Shares