AMHARIC.VOANEWS.COM
መቋጫ ያልተገኘለት የሱዳን ቀውስ
በሱዳን ያለውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስቆም የሚደረጉ አለም አቀፍ ጥረቶች ቢቀጥሉም እስካሁን ውጤታማ አልሆኑም፡፡ በሲውዘርላንድ በተካሄደው ውይይት ላይ ልዑካኖቹን ያልላከው የሱዳን ወታደራዊ መንግስት በካይሮ ከግብጽ እና አሜሪካ ሃላፊዎች ጋር እንዲወያዩ ልዑካኖቹን ለመላክ መስማማቱን አስታውቋል፡፡ በዐዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ እና እስያ ጥናት እና ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ በሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች በኩል የተሰለፉ የውጭ...
0 Comments 0 Shares