AMHARIC.VOANEWS.COM
ዩናይትድ ስቴትስ የሽብር ጥቃቶችን ጨምሮ ‘ብርቱ ተደራራቢ አደጋዎች ተደቅነውባታል’ ሲሉ የጸጥታ ባለ ሥልጣናት አስታወቁ
የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ አስከባሪ ተቋማት የተለያዩ አደጋዎችን ለመከላከል እየጣሩ ባሉበት በአሁኑ ወቅት፣ አገራቸው ከየማዕዘናቱ ከፍተኛ የአደጋ ስጋት እንደገጠማት የፌድራል ወንጀል ምርመራ ቢሮ ኃላፊ ተናገሩ። "በሥራ ዓለም ተሰማርተው በቆየሁበት ዘመን ሁሉ እንዲህ እንዳሁኑ ያለ የተለያዩ አደጋዎች በአንድ ጊዜ ስጋት የደቀኑበትን ጊዜ መለስ ብዬ እንዳስብ ተገድጃለሁ” ሲሉ የኤፍቢአይ ዲሬክተር ክርስቶፈር ሬይ አገራቸው ተደቅኖባታል ያሉትን ሁኔታ አብራርተዋል። ሬይ...
0 Comments 0 Shares