• ፓርላማው ከኦነግ፣ኦብነግና ግንቦት 7 ላይ የሽብርተኝነት ፍረጃ እንዲነሳ ከሚኒስተሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ።
    ፓርላማው ከኦነግ፣ኦብነግና ግንቦት 7 ላይ የሽብርተኝነት ፍረጃ እንዲነሳ ከሚኒስተሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ።
    WWW.BBC.COM
    ፓርላማው የኦነግ፣ ኦብነግና ግንቦት 7 የሽብርተኝነት ፍረጃ መነሳትን አፀደቀ
    ፓርላማው ከኦነግ፣ኦብነግና ግንቦት 7 ላይ የሽብርተኝነት ፍረጃ እንዲነሳ ከሚኒስተሮች ምክር ቤት የቀረበለትን የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ድንበር አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች በእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ በሱዳን ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ ሁለቱ ኃገራት ውይይት ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
    በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ድንበር አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች በእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ በሱዳን ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ ሁለቱ ኃገራት ውይይት ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
    WWW.BBC.COM
    ጠ/ሚ ዐብይ አልበሽርን የድንበር ግጭቱን አብረን እንፍታ አሉ
    በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ድንበር አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች በእርሻ መሬት ይገባኛል ጥያቄ በሱዳን ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ ሁለቱ ኃገራት ውይይት ላይ መሆናቸው ተዘግቧል።
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና ከቅርብ ወራት በፊት ከእስር የተፈቱ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው ጠርተው አወያይተዋል።
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና ከቅርብ ወራት በፊት ከእስር የተፈቱ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው ጠርተው አወያይተዋል።
    WWW.BBC.COM
    "መንግሥት የሚደግፈው የሙስሊሙን ሕብረተሠብ ነው" ጠ/ሚኒስትር ዐብይ አህመድ
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤትን እና ከቅርብ ወራት በፊት ከእስር የተፈቱ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትን በጽሕፈት ቤታቸው ጠርተው አወያይተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በሶማሌ ክልል የሚገኙ እስረኞች የዘፈቀደ እስራት፣ ድብደባ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልት እንደሚደርስባቸው ያትታል።
    ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በሶማሌ ክልል የሚገኙ እስረኞች የዘፈቀደ እስራት፣ ድብደባ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልት እንደሚደርስባቸው ያትታል።
    WWW.BBC.COM
    "ከሞቱት አንለይም" የሶማሌ ክልል እስረኞች
    ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት በሶማሌ ክልል የሚገኙ እስረኞች የዘፈቀደ እስራት፣ ድብደባ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልት እንደሚደርስባቸው ያትታል።
    0 Comments 0 Shares
  • ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ አንድ ብዘዎችን አጀብ ያሰኘ ጨረታ ይፋ ሆኗል። 'ኔልሰን ማንዴላ ለ27 ዓመታት በታሰሩበት ክፍል አንድ ሌሊት ከሻቱ ቢያንስ 6 ሚሊዮን ብር መክፈል አለብዎ' ይላል ጨረታው።
    ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ አንድ ብዘዎችን አጀብ ያሰኘ ጨረታ ይፋ ሆኗል። 'ኔልሰን ማንዴላ ለ27 ዓመታት በታሰሩበት ክፍል አንድ ሌሊት ከሻቱ ቢያንስ 6 ሚሊዮን ብር መክፈል አለብዎ' ይላል ጨረታው።
    WWW.BBC.COM
    6 ሚሊዮን ብር፡ በማንዴላ እሥር ቤት ለማደር
    ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ አንድ ብዘዎችን አጀብ ያሰኘ ጨረታ ይፋ ሆኗል። 'ኔልሰን ማንዴላ ለ27 ዓመታት በታሰሩበት ክፍል አንድ ሌሊት ከሻቱ ቢያንስ 6 ሚሊዮን ብር መክፈል አለብዎ' ይላል ጨረታው።
    0 Comments 0 Shares
  • ፓርላማው በሽብርተኝነት የተፈረጁ ሦስት ድርጅቶችን ፍረጃ አነሳ
    ዮናስ ዓብይ
    Thu, 07/05/2018 - 11:20
    ፓርላማው በሽብርተኝነት የተፈረጁ ሦስት ድርጅቶችን ፍረጃ አነሳ ዮናስ ዓብይ Thu, 07/05/2018 - 11:20
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ፓርላማው በሽብርተኝነት የተፈረጁ ሦስት ድርጅቶችን ፍረጃ አነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሐሙስ ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም. ባደረገው መደበኛ ስብሰባ፣ ሦስት ድርጅቶችን ከአሸባሪነት ለማንሳት የቀረበለትን የውሳኔ ሐሳብ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሦስት የማረሚያ ቤቶች አመራሮችን ከኃላፊነታቸው አነሳ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 07/04/2018 - 16:34
    ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሦስት የማረሚያ ቤቶች አመራሮችን ከኃላፊነታቸው አነሳ ታምሩ ጽጌ Wed, 07/04/2018 - 16:34
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሦስት የማረሚያ ቤቶች አመራሮችን ከኃላፊነታቸው አነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሦስት የማረሚያ ቤት አመራሮችን ከኃላፊነታቸው አንስቶ በምትካቸው አዳዲስ አመራሮችን ሾመ፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ከኃላፊነታቸው ያነሳቸው የማረሚያ ቤቶች ዋና ዳይሬክተር አቶ ደሳለኝ ረጋሳ፣ የሰው ሀብትና መሠረታዊ ፍላጎት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጌትዬ ደጀኔና የጥበቃና ተሃድሶ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ፀጋዬ ወልደ ሩፋኤል ናቸው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Wed, 07/04/2018 - 15:54
    ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 07/04/2018 - 15:54
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የቀድሞ የኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ኃይለየሱስ በቀለ፣ በጡረታ የተገለሉትን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታሁን ናና በመተካት ተሾሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares