• ከ50 ዓመታት በላይ ያገለገለው የንግድ ሕግ በሦስት ዓመታት ጥናት ሊሻሻል ነው
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 07/04/2018 - 09:14
    ከ50 ዓመታት በላይ ያገለገለው የንግድ ሕግ በሦስት ዓመታት ጥናት ሊሻሻል ነው ታምሩ ጽጌ Wed, 07/04/2018 - 09:14
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ከ50 ዓመታት በላይ ያገለገለው የንግድ ሕግ በሦስት ዓመታት ጥናት ሊሻሻል ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    አምስት መጻሕፍትን አካቶ የያዘውና ከ50 ዓመታት በላይ ለ58 ዓመታት ሲሠራበት የቆየው የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ፣ በሦስት ዓመታት ጥናት ተሻሽሎ ሊቀርብ ነው፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመጨረሻ ግብዓት ከባለድርሻ አካላት ለመውሰድ ማክሰኞ ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ለሁለት ቀናት ያዘጋጀው ጥናታዊ መድረክ ላይ እንደተነገረው፣ የንግድ ሕጉ ከ2006 ዓ.ም.
    0 Comments 0 Shares
  • የተዘነጋውን የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ዘመን ለማሻሻል ረቂቅ አዋጅ ቀረበ
    ዮናስ ዓብይ
    Wed, 07/04/2018 - 08:51
    የተዘነጋውን የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ዘመን ለማሻሻል ረቂቅ አዋጅ ቀረበ ዮናስ ዓብይ Wed, 07/04/2018 - 08:51
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የተዘነጋውን የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ዘመን ለማሻሻል ረቂቅ አዋጅ ቀረበ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ባለፈው ሳምንት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተዘንግቷል የተባለለት የድሬዳዋ አስተዳደር የሥራ ዘመን ለማራዘም ሲጠበቅ የነበረውን ቻርተር ለማሻሻል የተዘጋጀው ረቂቅ አዋጅ፣ ማክሰኞ ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀረበ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ኢራን ደመናና በረዶ በእስራዔል እንደተሰረቀባት እና በሀገሯ ያለው ደመናም በተገቢውና በሚጠበቀው ደረጃ የዝናብ እንዳይኖር አድርጋለች በማለት ክስ አቀረበች። ኢራን እና እስራዔል እጅግ እየከረረ እና በውጥረት የተሞላ ግንኙነት ካላቸው የአለም ሀገራት በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ቢሆንም ዳመና ተሰርቋል የሚል ክስ ይቀርብበታል ተብሎ አይጠበቅም። ሆኖም በትናትናው ዕለት የተፈጠረው እና የሆነው ብዙዎች ያስገረመና ያስደነቀ ሁኔታ ነው። የኢራን የሲቪል መከላከያ ተቋም […]
    The post ኢራን ደመናና በረዶ በእስራዔል ተሰርቆብኛል ስትል ክስ አቀረበች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ኢራን ደመናና በረዶ በእስራዔል እንደተሰረቀባት እና በሀገሯ ያለው ደመናም በተገቢውና በሚጠበቀው ደረጃ የዝናብ እንዳይኖር አድርጋለች በማለት ክስ አቀረበች። ኢራን እና እስራዔል እጅግ እየከረረ እና በውጥረት የተሞላ ግንኙነት ካላቸው የአለም ሀገራት በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ቢሆንም ዳመና ተሰርቋል የሚል ክስ ይቀርብበታል ተብሎ አይጠበቅም። ሆኖም በትናትናው ዕለት የተፈጠረው እና የሆነው ብዙዎች ያስገረመና ያስደነቀ ሁኔታ ነው። የኢራን የሲቪል መከላከያ ተቋም […] The post ኢራን ደመናና በረዶ በእስራዔል ተሰርቆብኛል ስትል ክስ አቀረበች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ኢራን ደመናና በረዶ በእስራዔል ተሰርቆብኛል ስትል ክስ አቀረበች
    ኢራን ደመናና በረዶ በእስራዔል እንደተሰረቀባት እና በሀገሯ ያለው ደመናም በተገቢውና በሚጠበቀው ደረጃ የዝናብ እንዳይኖር አድርጋለች በማለት ክስ አቀረበች። ኢራን እና እስራዔል እጅግ እየከረረ እና በውጥረት የተሞላ ግንኙነት ካላቸው የአለም ሀገራት በቀዳሚነት የሚጠቀሱ ቢሆንም ዳመና ተሰርቋል የሚል ክስ ይቀርብበታል ተብሎ አይጠበቅም።
    0 Comments 0 Shares
  • ዶክተር ሀይሉ ደሳለኝ ምስጋናውን ማቅረብ የፈለገው ለወንድሙ ሲሆን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ወንድሙ ኩላሊቱን ሰጥቶት በህይወት መኖር ስለቻለ ለወንድሙ ምስጋናውን አቅርቧል
    The post ዶክተሩ ኩላሊቱን በመለገስ ህይወቱን ላተረፈለት ወንድሙ ያቀረበው ልብ የሚነካ ምስጋና appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ዶክተር ሀይሉ ደሳለኝ ምስጋናውን ማቅረብ የፈለገው ለወንድሙ ሲሆን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ወንድሙ ኩላሊቱን ሰጥቶት በህይወት መኖር ስለቻለ ለወንድሙ ምስጋናውን አቅርቧል The post ዶክተሩ ኩላሊቱን በመለገስ ህይወቱን ላተረፈለት ወንድሙ ያቀረበው ልብ የሚነካ ምስጋና appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ዶክተሩ ኩላሊቱን በመለገስ ህይወቱን ላተረፈለት ወንድሙ ያቀረበው ልብ የሚነካ ምስጋና
    ዶክተር ሀይሉ ደሳለኝ ምስጋናውን ማቅረብ የፈለገው ለወንድሙ ሲሆን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ወንድሙ ኩላሊቱን ሰጥቶት በህይወት መኖር ስለቻለ ለወንድሙ ምስጋናውን አቅርቧል
    0 Comments 0 Shares
  • የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል ሁለት 
    The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል 2 appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል ሁለት  The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል 2 appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል 2
    የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል ሁለት|የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከአርቲስቶች ጋር የነበራቸው ቆይታ ክፍል ሁለት
    0 Comments 0 Shares
  • የዚህ ሳምንት የ ጆሲ ምን አዲስ አትኩሮት የነበረው በሰኔ አስራስድስቱ የመስቀል አደባባይ የድጋፍ ወቅት ስለተፈጠረው የቦምብ ፍንዳታ ሲሆን በጉዳዩም ከድጋፍ ሰልፉ አስተባባሪዎች ከሆኑት መካከል አቶ ስዩም ተሾምን በመጋበዝ ቆይታን አድርገዋል።
    The post ጆሲ ምን አዲስ? ከአቶ ስዩም ተሾመ ጋር ያደረገው ቆይታ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የዚህ ሳምንት የ ጆሲ ምን አዲስ አትኩሮት የነበረው በሰኔ አስራስድስቱ የመስቀል አደባባይ የድጋፍ ወቅት ስለተፈጠረው የቦምብ ፍንዳታ ሲሆን በጉዳዩም ከድጋፍ ሰልፉ አስተባባሪዎች ከሆኑት መካከል አቶ ስዩም ተሾምን በመጋበዝ ቆይታን አድርገዋል። The post ጆሲ ምን አዲስ? ከአቶ ስዩም ተሾመ ጋር ያደረገው ቆይታ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጆሲ ምን አዲስ? ከአቶ ስዩም ተሾመ ጋር ያደረገው ቆይታ
    የዚህ ሳምንት የ ጆሲ ምን አዲስ አትኩሮት የነበረው በሰኔ አስራስድስቱ የመስቀል አደባባይ የድጋፍ ወቅት ስለተፈጠረው የቦምብ ፍንዳታ ሲሆን በጉዳዩም ከድጋፍ ሰልፉ አስተባባሪዎች ከሆኑት መካከል አቶ ስዩም ተሾምን በመጋበዝ ቆይታን አድርገዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በተለያዩ ህመሞች ለተጎዱ ሶዎች የሰውነት አካል እንደሚለገሰው ሁሉ የቻይናዋ ሻንጋይ ተማሪዎች ደግሞ በካንሰር ምክንያት ፀጉራቸው ላለቀባቸው ሰዎች ፀጉር መለገስ እንደጀመሩ ተሰምቷል። በሶስት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተጀመረው ይህ የበጎ ፍቃድ ተግባር አሁን ላይ እየተስፋፋ ተቀባይነቱም እየጨመረ መጥቷል ነው የተባለው። ተማሪዎቹ የጀመሩት ፕሮጀክትም በርካታ ቻይናውያን ገንዘብ እና ጊዜ ከመስጠት ውጭ ፀጉራቸውን በመለገስ ለካንሰር ተማሚዎች አርቲፊሻል ፀጉር ማሰራት እንደሚያቻል […]
    The post ለካንሰር ታማሚዎች ፀጉር የሚለግሱት የቻይና ተማሪዎች … appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በተለያዩ ህመሞች ለተጎዱ ሶዎች የሰውነት አካል እንደሚለገሰው ሁሉ የቻይናዋ ሻንጋይ ተማሪዎች ደግሞ በካንሰር ምክንያት ፀጉራቸው ላለቀባቸው ሰዎች ፀጉር መለገስ እንደጀመሩ ተሰምቷል። በሶስት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተጀመረው ይህ የበጎ ፍቃድ ተግባር አሁን ላይ እየተስፋፋ ተቀባይነቱም እየጨመረ መጥቷል ነው የተባለው። ተማሪዎቹ የጀመሩት ፕሮጀክትም በርካታ ቻይናውያን ገንዘብ እና ጊዜ ከመስጠት ውጭ ፀጉራቸውን በመለገስ ለካንሰር ተማሚዎች አርቲፊሻል ፀጉር ማሰራት እንደሚያቻል […] The post ለካንሰር ታማሚዎች ፀጉር የሚለግሱት የቻይና ተማሪዎች … appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ለካንሰር ታማሚዎች ፀጉር የሚለግሱት የቻይና ተማሪዎች …
    በተለያዩ ህመሞች ለተጎዱ ሶዎች የሰውነት አካል እንደሚለገሰው ሁሉ የቻይናዋ ሻንጋይ ተማሪዎች ደግሞ በካንሰር ምክንያት ፀጉራቸው ላለቀባቸው ሰዎች ፀጉር መለገስ እንደጀመሩ ተሰምቷል። በሶስት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የተጀመረው ይህ የበጎ ፍቃድ ተግባር አሁን ላይ እየተስፋፋ ተቀባይነቱም እየጨመረ መጥቷል ነው የተባለው።
    0 Comments 0 Shares
  • በኢንዶኔዢያ ሳልዋሲይ ደሴት ውስጥ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት ሲያለፍ 41 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ያለመታወቁን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ ይህ አደጋ የተከሰተው በጥልቀቱ ትልቅ በሆነው የቶባ ደሴት ላይ በተጨናነቀ ጀልባ የሚጓጓዙ የ200 ሰዎች ህይወት ካለፈ ከጥቂት ሳምንታት በኃላ ነው ተብሏል፡፡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት 69 የሚደርሱ ሰዎች በነፍስ አደን ሰራተኞች ጥረት በህይወት መገኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ ኤንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም […]
    The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በኢንዶኔዢያ ሳልዋሲይ ደሴት ውስጥ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት ሲያለፍ 41 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ያለመታወቁን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ ይህ አደጋ የተከሰተው በጥልቀቱ ትልቅ በሆነው የቶባ ደሴት ላይ በተጨናነቀ ጀልባ የሚጓጓዙ የ200 ሰዎች ህይወት ካለፈ ከጥቂት ሳምንታት በኃላ ነው ተብሏል፡፡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት 69 የሚደርሱ ሰዎች በነፍስ አደን ሰራተኞች ጥረት በህይወት መገኘታቸውን ገልጸዋል፡፡ ኤንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም […] The post በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በኢንዶኔዢያ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት አለፈ
    በኢንዶኔዢያ ሳልዋሲይ ደሴት ውስጥ በጀልባ መስጠም ምክንያት የ31 ሰዎች ህይወት ሲያለፍ 41 ሰዎች ደግሞ የደረሱበት ያለመታወቁን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታወቁ፡፡ ይህ አደጋ የተከሰተው በጥልቀቱ ትልቅ በሆነው የቶባ ደሴት ላይ በተጨናነቀ ጀልባ የሚጓጓዙ የ200 ሰዎች ህይወት ካለፈ ከጥቂት ሳምንታት በኃላ ነው ተብሏል፡፡
    0 Comments 0 Shares