ከ50 ዓመታት በላይ ያገለገለው የንግድ ሕግ በሦስት ዓመታት ጥናት ሊሻሻል ነው
ታምሩ ጽጌ
Wed, 07/04/2018 - 09:14
ከ50 ዓመታት በላይ ያገለገለው የንግድ ሕግ በሦስት ዓመታት ጥናት ሊሻሻል ነው ታምሩ ጽጌ Wed, 07/04/2018 - 09:14
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ከ50 ዓመታት በላይ ያገለገለው የንግድ ሕግ በሦስት ዓመታት ጥናት ሊሻሻል ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
አምስት መጻሕፍትን አካቶ የያዘውና ከ50 ዓመታት በላይ ለ58 ዓመታት ሲሠራበት የቆየው የኢትዮጵያ የንግድ ሕግ፣ በሦስት ዓመታት ጥናት ተሻሽሎ ሊቀርብ ነው፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመጨረሻ ግብዓት ከባለድርሻ አካላት ለመውሰድ ማክሰኞ ሰኔ 26 ቀን 2010 ዓ.ም. በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ለሁለት ቀናት ያዘጋጀው ጥናታዊ መድረክ ላይ እንደተነገረው፣ የንግድ ሕጉ ከ2006 ዓ.ም.
0 Comments 0 Shares