Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • BBC shared a link
    2018-07-04 11:30:01 -
    ምክትል ርእሰ ምምሕዳር ትግራይ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልን ሓላፊ ቤት ፅሕፈት ህወሓት ኣይተ ኣለም ገብረዋህድን ትማሊ ምስ ከየንትን ጋዜጠኛታትን ትግራይ ተዛትዮም:: ብዙሓት ሕቶታት ድማ ተልዒሎም።
    ምክትል ርእሰ ምምሕዳር ትግራይ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልን ሓላፊ ቤት ፅሕፈት ህወሓት ኣይተ ኣለም ገብረዋህድን ትማሊ ምስ ከየንትን ጋዜጠኛታትን ትግራይ ተዛትዮም:: ብዙሓት ሕቶታት ድማ ተልዒሎም።
    WWW.BBC.COM
    "ኣደታት ተጋሩ መን እዩ ዋሕሰን?" ሕቶ ከየንቲ ትግራይ
    ምክትል ርእሰ ምምሕዳር ትግራይ ዶ/ር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልን ሓላፊ ቤት ፅሕፈት ህወሓት ኣይተ ኣለም ገብረዋህድን ትማሊ ምስ ከየንትን ጋዜጠኛታትን ትግራይ ተዛትዮም:: ብዙሓት ሕቶታት ድማ ተልዒሎም።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • BBC shared a link
    2018-07-04 11:30:01 -
    ኣብ ኣብያተ ትምህርታት ብዙሕነትን ንግዱዓት ቀቢላታት ሓለፋ ዝገብር ናይ ፕሬዚደንት ኦባማ ፖሊሲ ንምስራዝ ፕረዚደንት ትራምፕ ይህቅን።
    ኣብ ኣብያተ ትምህርታት ብዙሕነትን ንግዱዓት ቀቢላታት ሓለፋ ዝገብር ናይ ፕሬዚደንት ኦባማ ፖሊሲ ንምስራዝ ፕረዚደንት ትራምፕ ይህቅን።
    WWW.BBC.COM
    ትራምፕ ንግዱዓት ዝድግፍ ፖሊሲ `ክስርዝ` ኢዩ
    ኣብ ኣብያተ ትምህርታት ብዙሕነትን ንግዱዓት ቀቢላታት ሓለፋ ዝገብር ናይ ፕሬዚደንት ኦባማ ፖሊሲ ንምስራዝ ፕረዚደንት ትራምፕ ይህቅን።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-04 11:48:01 -
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሽብርተኝነት የተፈረጁ ድርጅቶችን ፍረጃ ለማስነሳትና ምሕረት ለማሰጠት በፓርላማ እንደሚገኙ ታወቀ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Wed, 07/04/2018 - 11:35
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሽብርተኝነት የተፈረጁ ድርጅቶችን ፍረጃ ለማስነሳትና ምሕረት ለማሰጠት በፓርላማ እንደሚገኙ ታወቀ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 07/04/2018 - 11:35
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሽብርተኝነት የተፈረጁ ድርጅቶችን ፍረጃ ለማስነሳትና ምሕረት ለማሰጠት በፓርላማ እንደሚገኙ ታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሽብርተኝነት የተፈረጁ ድርጅቶች ፍረጃው ተነስቶላቸው በነፃነት መንቀሳቀስ እንዲችሉና ለአገራዊ መግባባት ሲባል በወንጀል ለሚፈለጉ ድርጅቶችና ግለሰቦች ምሕረት እንዲደረግላቸው ባሳለፋቸው ውሳኔዎች ላይ፣ ፓርላማው ሐሙስ ሰኔ 28 ቀን 2010 ዓ.ም. እንደሚወያይና ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ተገኝተው ማብራሪያ እንደሚሰጡ ታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-04 11:48:01 -
    የስኳር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሜቴክ እጅ የቀሩ ሦስት የስኳር ፕሮጀክቶች ኮንትራት እንዲቋረጥ ወሰነ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Wed, 07/04/2018 - 09:41
    የስኳር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሜቴክ እጅ የቀሩ ሦስት የስኳር ፕሮጀክቶች ኮንትራት እንዲቋረጥ ወሰነ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 07/04/2018 - 09:41
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የስኳር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሜቴክ እጅ የቀሩ ሦስት የስኳር ፕሮጀክቶች ኮንትራት እንዲቋረጥ ወሰነ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ለዓመታት ሊያጠናቅቃቸው ያልቻላቸው ሦስት ግዙፍ የስኳር ፕሮጀክቶች የግንባታ ውሎች እንዲቋረጡ መወሰኑን፣ የፕሮጀክቶቹ ባለቤት የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ይኼንኑ ውሳኔም ኮርፖሬሽኑን የሚመራው ቦርድ እንዳፀደቀው ተገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-04 11:48:01 -
    የኢትዮ ቴሌኮምን አጠቃላይ የሀብት መጠን ለመለካት አራት የውጭ ኩባንያዎች ይወዳደራሉ
    ብርሃኑ ፈቃደ
    Wed, 07/04/2018 - 09:31
    የኢትዮ ቴሌኮምን አጠቃላይ የሀብት መጠን ለመለካት አራት የውጭ ኩባንያዎች ይወዳደራሉ ብርሃኑ ፈቃደ Wed, 07/04/2018 - 09:31
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኢትዮ ቴሌኮምን አጠቃላይ የሀብት መጠን ለመለካት አራት የውጭ ኩባንያዎች ይወዳደራሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    መንግሥት ሙሉ በሙሉና በከፊል ወደ ግል እንደሚያዛውራቸው ይፋ ካደረጋቸው የልማት ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው ኢትዮ ቴሌኮም፣ በአሁኑ ወቅት ያሉት ቁሳዊና ሌሎችም ሀብቶቹ ተጠቃለው እንዲተመኑና አጠቃላይ ሀብቱ ምን ያህል እንደሆነ ለማወቅ አራት የውጭ አማካሪ ኩባንያዎችን ለማነጋገር መዘጋጀቱ ታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-04 11:48:01 -
    ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመለት
    ዳዊት ታዬ
    Wed, 07/04/2018 - 09:27
    ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመለት ዳዊት ታዬ Wed, 07/04/2018 - 09:27
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዚዳንት ተሾመለት | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የመንግሥት የፋይናንስ ተቋማትን ሪፎርም ለማድረግ እየተደረገ ባለው የአመራር ለውጥና ሽግሽግ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንትነት በቅርቡ በተነሱት አቶ በቃሉ ዘለቀ ምትክ፣ ሁለት የግል ባንኮችን በምክትል ፕሬዚንዳትነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ባጫ ጊና በመንግሥት የፋይናንስ ድርጅቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ስንታየሁ ወልደ ሚካኤል (ዶ/ር) በተጻፈ ደብዳቤ ተሾሙ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-04 11:48:01 -
    በአሶሳ ግጭት ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 11 ፖሊሶች ታሰሩ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 07/04/2018 - 09:23
    በአሶሳ ግጭት ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 11 ፖሊሶች ታሰሩ ታምሩ ጽጌ Wed, 07/04/2018 - 09:23
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በአሶሳ ግጭት ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 11 ፖሊሶች ታሰሩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በአሶሳ ከተማና ዙሪያው በሚገኙ ከተሞች ሰኔ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ተጠርጥረው ከታሰሩት 54 ተጠርጣሪዎች መካከል፣ 11 የክልሉ ፖሊስ አባላት መሆናቸው ተገለጸ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-07-04 11:48:01 -
    የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በሥልጣናቸው አይቀጥሉም
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 07/04/2018 - 09:18
    የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በሥልጣናቸው አይቀጥሉም ውድነህ ዘነበ Wed, 07/04/2018 - 09:18
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በሥልጣናቸው አይቀጥሉም | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በአገሪቱ አጋጥሞ በነበረው ከፍተኛ የፖለቲካ ቀውስ ምክንያት ምርጫ ባለመካሄዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የሥልጣን አካል ዕድሜው እንደሚራዘም ቢጠበቅም፣ ከንቲባ ድሪባ ኩማ መቀጠል እንደማይፈልጉ ማስታወቃቸውን ምንጮች  ገለጹ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (25233-25240 of 310267)
  • «
  • Prev
  • 3153
  • 3154
  • 3155
  • 3156
  • 3157
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory