የስኳር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሜቴክ እጅ የቀሩ ሦስት የስኳር ፕሮጀክቶች ኮንትራት እንዲቋረጥ ወሰነ
ዮሐንስ አንበርብር
Wed, 07/04/2018 - 09:41
የስኳር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሜቴክ እጅ የቀሩ ሦስት የስኳር ፕሮጀክቶች ኮንትራት እንዲቋረጥ ወሰነ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 07/04/2018 - 09:41
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የስኳር ኮርፖሬሽን ቦርድ ሜቴክ እጅ የቀሩ ሦስት የስኳር ፕሮጀክቶች ኮንትራት እንዲቋረጥ ወሰነ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የኢትዮጵያ ብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ለዓመታት ሊያጠናቅቃቸው ያልቻላቸው ሦስት ግዙፍ የስኳር ፕሮጀክቶች የግንባታ ውሎች እንዲቋረጡ መወሰኑን፣ የፕሮጀክቶቹ ባለቤት የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ ይኼንኑ ውሳኔም ኮርፖሬሽኑን የሚመራው ቦርድ እንዳፀደቀው ተገልጿል፡፡
0 Comments 0 Shares