በአሶሳ ግጭት ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 11 ፖሊሶች ታሰሩ
ታምሩ ጽጌ
Wed, 07/04/2018 - 09:23
በአሶሳ ግጭት ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 11 ፖሊሶች ታሰሩ ታምሩ ጽጌ Wed, 07/04/2018 - 09:23
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በአሶሳ ግጭት ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ 11 ፖሊሶች ታሰሩ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በአሶሳ ከተማና ዙሪያው በሚገኙ ከተሞች ሰኔ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ተፈጥሮ በነበረው ግጭት ተጠርጥረው ከታሰሩት 54 ተጠርጣሪዎች መካከል፣ 11 የክልሉ ፖሊስ አባላት መሆናቸው ተገለጸ፡፡
0 Comments 0 Shares