Search Results
ሁሉንም ዕይ
አባል ይሁኑ
Sign In
አዲስ ምዝገባ
ፍለጋ
Directory
Users
Posts
Pages
Groups
Events
Blogs
Marketplace
Funding
Offers
Movies
Ethiopia
2018-07-01 10:32:25
-
0 Comments
0 Shares
Ethiopia
ፎቶ ጨመረ/ች
2018-07-01 10:42:52
-
0 Comments
0 Shares
Addis Maleda
shared a link
2018-07-01 11:48:01
-
የ70 ዓመታት የነዳጅ ፍለጋ ጥረት ፍሬ እያፈራ ነው
ቃለየሱስ በቀለ
Sun, 07/01/2018 - 10:50
የ70 ዓመታት የነዳጅ ፍለጋ ጥረት ፍሬ እያፈራ ነው ቃለየሱስ በቀለ Sun, 07/01/2018 - 10:50
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የ70 ዓመታት የነዳጅ ፍለጋ ጥረት ፍሬ እያፈራ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ላለፉት 70 ዓመታት በኦጋዴን ቤዚን ሲካሄድ የቆየው የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ፍሬ እያፈራ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ ፖሊጂሲኤል ፔትሮሊየም ኢንቨስትመንት የተባለው የቻይና ሂላላ በተባለው ሥፍራ ያገኘውን የተፈጥሮ ዘይት ሐሙስ ሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. የሙከራ ምርት ማውጣት ጀምሯል፡፡
0 Comments
0 Shares
Addis Maleda
shared a link
2018-07-01 11:48:01
-
መንግሥት በወንጀል ለሚፈለጉ ድርጅቶችና ግለሰቦች የምሕረት ጥያቄ ለፓርላማ እንደሚያቀርብ ተሰማ
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 07/01/2018 - 10:43
መንግሥት በወንጀል ለሚፈለጉ ድርጅቶችና ግለሰቦች የምሕረት ጥያቄ ለፓርላማ እንደሚያቀርብ ተሰማ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 07/01/2018 - 10:43
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
መንግሥት በወንጀል ለሚፈለጉ ድርጅቶችና ግለሰቦች የምሕረት ጥያቄ ለፓርላማ እንደሚያቀርብ ተሰማ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለአገራዊ መግባባት ሲባል ምሕረት ሊደረግላቸው ይገባል ያላቸውን በወንጀል የሚፈለጉ ድርጅቶችና ግለሰቦችን በመዘርዘር የምሕረት ጥያቄ በቅርቡ ለፓርላማ እንደሚያቀርብ ታወቀ።
0 Comments
0 Shares
Addis Maleda
shared a link
2018-07-01 11:48:01
-
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት መከላከያ አስቆመው
ታምሩ ጽጌ
Sun, 07/01/2018 - 10:41
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት መከላከያ አስቆመው ታምሩ ጽጌ Sun, 07/01/2018 - 10:41
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት መከላከያ አስቆመው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በአሶሳ ከተማና በአካባቢው በሚገኙ አነስተኛ ከተሞች ከሰኔ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ተከስቶ የነበረውን ግጭት፣ የመከላከያ ሠራዊትና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ ማስቆማቸው ተገለጸ፡፡ የግጭቱ ምክንያት በውል ባይታወቅም፣ ከሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ ጀምሮ በመከላከያ ሠራዊትና በክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ሊቆም መቻሉን፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አሻድሊ ሐሰን ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡
0 Comments
0 Shares
Addis Maleda
shared a link
2018-07-01 11:48:01
-
የአዲስ አበባ አስተዳደርን የሥልጣን ዘመን ለማራዘም የሕግ ማሻሻያ መቅረቡ ጥያቄ አስነሳ
ዮሐንስ አንበርብር
Sun, 07/01/2018 - 10:35
የአዲስ አበባ አስተዳደርን የሥልጣን ዘመን ለማራዘም የሕግ ማሻሻያ መቅረቡ ጥያቄ አስነሳ ዮሐንስ አንበርብር Sun, 07/01/2018 - 10:35
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የአዲስ አበባ አስተዳደርን የሥልጣን ዘመን ለማራዘም የሕግ ማሻሻያ መቅረቡ ጥያቄ አስነሳ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የከተማ አስተዳደሩ ማቋቋሚያ ቻርተር ተሻሽሎ የሥራ ዘመኑን የጨረሰው የከተማዋ አስተዳደር ምርጫ እስከሚካሄድ በሥልጣን ላይ እንዲቆይ መወሰኑ፣ የሕግ ማሻሻያውም ለፓርላማ መቅረቡ የሕጋዊነት ጥያቄ አስነሳ።
0 Comments
0 Shares
Addis Maleda
shared a link
2018-07-01 11:48:01
-
ለመንግሥት ተሿሚዎችና ሠራተኞች ከ16 ሺሕ በላይ ቤቶች በ33 ቢሊዮን ብር ሊገነቡ ነው
ዮናስ ዓብይ
Sun, 07/01/2018 - 10:32
ለመንግሥት ተሿሚዎችና ሠራተኞች ከ16 ሺሕ በላይ ቤቶች በ33 ቢሊዮን ብር ሊገነቡ ነው ዮናስ ዓብይ Sun, 07/01/2018 - 10:32
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ለመንግሥት ተሿሚዎችና ሠራተኞች ከ16 ሺሕ በላይ ቤቶች በ33 ቢሊዮን ብር ሊገነቡ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ከአንድ ዓመት በፊት እንደ አዲስ የተዋቀረው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፣ በአዲስ አበባ ለሚገኙ የመንግሥት ተሿሚዎችና ሠራተኞች 16,173 የጋራና ለኪራይ የሚውሉ ቤቶች በ33 ቢሊዮን ብር ለመገንባት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቁ፡፡
0 Comments
0 Shares
Addis Maleda
shared a link
2018-07-01 11:48:01
-
ከፍተኛ የሕግ ምሁራን የተካተቱበት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች አማካሪ ጉባዔ ተቋቋመ
ታምሩ ጽጌ
Sun, 07/01/2018 - 10:27
ከፍተኛ የሕግ ምሁራን የተካተቱበት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች አማካሪ ጉባዔ ተቋቋመ ታምሩ ጽጌ Sun, 07/01/2018 - 10:27
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ከፍተኛ የሕግ ምሁራን የተካተቱበት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች አማካሪ ጉባዔ ተቋቋመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ፕሮፌሰር ጥላሁን ተሾመ፣ ፕሮፌሰር ዘካርያስ ቀነዓ፣ ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ፣ አቶ ሰለሞን አረዳ፣ አቶ ማሞ ምሕረቱ፣ በላቸው መኩሪያ (ዶ/ር)፣ አቶ ሊቁ ወርቁ፣ አቶ ታደለ ነጊሾ፣ ወ/ሮ መሠረት ሥዩም፣ ወ/ሮ ሰምሃል ጌታቸው፣ አቶ ዓሊ መሐመድ፣ አቶ ታምሩ ወንድማገኘሁና ዘውድነህ በየነ (ዶ/ር) የተባሉ ታዋቂ የሕግ ምሁራን አባል የሆኑበት የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች አማካሪ ጉባዔ ተቋቋመ፡፡
0 Comments
0 Shares
Displaying (24785-24792 of 310200)
«
Prev
3097
3098
3099
3100
3101
Next
»