የ70 ዓመታት የነዳጅ ፍለጋ ጥረት ፍሬ እያፈራ ነው
ቃለየሱስ በቀለ
Sun, 07/01/2018 - 10:50
የ70 ዓመታት የነዳጅ ፍለጋ ጥረት ፍሬ እያፈራ ነው ቃለየሱስ በቀለ Sun, 07/01/2018 - 10:50
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የ70 ዓመታት የነዳጅ ፍለጋ ጥረት ፍሬ እያፈራ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ላለፉት 70 ዓመታት በኦጋዴን ቤዚን ሲካሄድ የቆየው የነዳጅ ፍለጋ ሥራ ፍሬ እያፈራ እንደሆነ ተገለጸ፡፡ ፖሊጂሲኤል ፔትሮሊየም ኢንቨስትመንት የተባለው የቻይና ሂላላ በተባለው ሥፍራ ያገኘውን የተፈጥሮ ዘይት ሐሙስ ሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. የሙከራ ምርት ማውጣት ጀምሯል፡፡
0 Comments 0 Shares