በአሶሳ ከተማና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት መከላከያ አስቆመው
ታምሩ ጽጌ
Sun, 07/01/2018 - 10:41
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት መከላከያ አስቆመው ታምሩ ጽጌ Sun, 07/01/2018 - 10:41
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በአሶሳ ከተማና አካባቢው የተከሰተውን ግጭት መከላከያ አስቆመው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በአሶሳ ከተማና በአካባቢው በሚገኙ አነስተኛ ከተሞች ከሰኔ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ ተከስቶ የነበረውን ግጭት፣ የመከላከያ ሠራዊትና የክልሉ የፀጥታ ኃይል በጋራ ማስቆማቸው ተገለጸ፡፡ የግጭቱ ምክንያት በውል ባይታወቅም፣ ከሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ከቀትር በኋላ ጀምሮ በመከላከያ ሠራዊትና በክልሉ የፀጥታ ኃይሎች ሊቆም መቻሉን፣ የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ አሻድሊ ሐሰን ለሪፖርተር አረጋግጠዋል፡፡
0 Comments 0 Shares