0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMኒዤር ከዩክሬን ጋራ የነበራትን የዲፕሎማሲ ግንኙነት አቋረጠችበማሊ የሚገኙ አማጺያን የሃገሪቱን ወታደሮችና የዋግነር ቅጥረኛ ቡድን አባላትን ባለፈው ወር ሲገድሉ አስፈላጊዎን መረጃ እንደሰጠች ዩክሬን ማስታወቋን ተከትሎ፣ በኒዤር የሚገኘው ሁንታ ከትላንት ማክሰኞ ጀምሮ የዲፕሎማሲ ግንኙነት ማቋረጡን አስታውቋል። የኒዤር ውሳኔ የመጣው ጎረቤት ማሊም ባለፈው እሁድ ግንኙነቷን እንዳቋረጠች ማስታወቋን ተከትሎ ነው። ዩክሬን የማሊን ውሳኔ “አርቆ የማያስብና ችኩል” ስትል ገልጻለች፡፡ ዲፕሎማሲያዊ ቅራኔው የተከሰተው የዩክሬን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባንግላዴሽ አዲስ ጊዜያዊ መሪ ሾመችየባንግላዴሽ ኤታማዦር ሹም የኖቤል ተሸላሚውን ሙሃማድ ዩኑስ የሃገሪቱ ጊዜያዊ መንግስት መሪ ሆነው መመረጣቸውንና ነገ ሐሙስ ምሽት ላይ ከፓሪስ እንደተመለሱ ቃለ መሃላ እንደሚፈጽሙ አስታውቀዋል። ኤታማዦር ሹሙ ጀኔራል ዌከር ዛማን፣ ሙሃማድ ዩኑስን በመሪነት የሾሙት የ300 ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈው ተቃውሞ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩትን ሼክ ሃሲና ሃገር ለቀው እንዲወጡ ማስገደዱን ተከትሎ ነው። ተቃውሞው የተነሳው መንግስት ሥራን በኮታ ለመሥጠት በመወሰኑ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአቶ በቴ ዑርጌሳ ወንድም በአስቸኳይ ከእስር እንዲለቀቁ ሂዩማን ራይትስ ዋች ጠየቀባለፈው ሚያዝያ ወር ከተገደሉት፣ የኦሮሞ ነጻነት ግንባር(ኦነግ) የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ በቴ ዑርጌሳ ግድያ ጋራ በተያያዘ፣ ወንድማቸው ሚሎ ዑርጌሳን ጨምሮ በጸጥታ ኀይሎች የተያዙ ቢያንስ 11 ሰዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ፣ ሂዩማን ራይትስ ዋች ዛሬ ማክሰኞ ጠየቀ። የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት፣ ክስ ሳይመሠረትባቸው በእስር ላይ የሚገኙ ሰዎች በሙሉ ያለአንዳች ቅድመ ኹኔታ በአስቸኳይ እንዲለቅቁ የጠየቀው ሂዩማን ራይትስ ዋች፣ የአቶ በቴን ግድያ በሚመለከት በሚያደርጉት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMብሔራዊ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ107ነጥብ9 ብር ዋጋ መሸጡን ገለጸየኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ ዛሬ ባካሔደው ልዩ የውጭ ምንዛሬ ጨረታ፣ አንድ የአሜሪካ ዶላር በአማካይ በ107ነጥብ9 ብር ዋጋ መሸጡን ሲያስታውቅ፣ 27 ባንኮች በጨረታው ላይ መሳተፋቸውን ገልጿል፡፡ ይህ የብሔራዊ ባንክ ርምጃ፣ የውጭ ምንዛሬ ገበያን ለማረጋጋት የሚወሰድ መኾኑን፣ የፖለቲካዊ ኢኮኖሚ ተንታኝ የኾኑት ሽዋፈራሁ ሽታሁን ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ የዋጋ ንረት ተጽእኖን ለመከላከል ድጎማ ይደረግባቸዋል ከተባሉ የገቢ ምርቶች አንዱ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበደቡብ ጎንደር ዞን የሦስት ወረዳዎች ነዋሪዎች በጎርፍ መከበባቸው ተገለጸበደቡብ ጎንደር ዞን ሦስት ወረዳዎች፣ ከባድ ዝናም መጣሉን ተከትሎ በሺሕዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በጎርፍ መከበባቸውን የገለጹ ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት፣ ከ15ሺሕ በላይ ነዋሪዎች አስቸኳይ የነፍስ አድን ሥራ እንደሚያስፈልጋቸው አመልክተዋል፡፡ የፎገራ እና የሊቦ ከምከም ወረዳ አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት ባለሞያዎች፣ ዛሬ ረቡዕ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ በሁለቱ ወረዳዎች በተለይ ከ12 በላይ የሚኾኑ ቀበሌዎች በጎርፍ መከበባቸውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሶማሊያ ፖሊሶች የኒቃብ አልባሳትን በመግፈፍ ማቃጠላቸው ተገለጸሶማሊያ ውስጥ በምትገኝ ትልቅ ከተማ፣ ፖሊሶች፥ በመቶዎች ከተቆጠሩ ሴቶች ላይ ኒቃቦቻቸውን አስወልቀው ወስደውባቸዋል፡፡ የዐይን እማኞች፣ “ፖሊሶቹ ኒቃቦቹን አቃጥለዋቸዋል፤” ብለዋል፡፡ ፖሊሶቹ ርምጃውን የወሰዱት፣ ከረጅም ጊዜ በፊት ታውጆ የቆየውን የኒቃብ ክልከላ ተግባራዊ በማድረግ እንደኾነ ተመልክቷል፡፡ ከሞቃዲሾ በአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የተጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበሃሪስ የእጩ ምክትል ፕሬዚዳንት ምርጫ ላይ የባለሞያዎች አስተያየትየዩናይትድ ስቴትስ ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሃሪስ፣ የሚኔሶታ አገረ ገዢ ቲም ዎልዝን እጩ ምክትል ፕሬዚዳንታቸው እንዲኾኑ መርጠዋቸዋል። የአሜሪካ ድምፅም፣ ነዋሪነታቸው በዋሽንግተን ዙሪያ የኾነ የዴሞክራቲክ እና የሪፐብሊካን ፓርቲዎች ደጋፊዎችን በዚኹ ጉዳይ ላይ አነጋግሯል፡፡ የተመዘገቡ ዴሞክራት የኾኑት የሕግ ባለሞያው አቶ ዳንኤል ውብሸት፣ ቲም ዎልዝ በምርጫው ወሳኝ ድምፅ ከሚገኝበት ማዕከላዊ-ምዕራብ(ሚድ ዌስት) አካባቢ የመጡ መኾናቸውን ጠቅሰው፣ “ዲሞክራቶች...0 Comments 0 Shares