• የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ልዪ ልዑክ ቡድን ወደ አዲስ አበባ እልካለሁ ማለታችውን ኢትዮጵያ በጥሩ መልኩ እንደምታየው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል-አቀባይ አቶ መለስ አለም ገልፀዋል።
    የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ልዪ ልዑክ ቡድን ወደ አዲስ አበባ እልካለሁ ማለታችውን ኢትዮጵያ በጥሩ መልኩ እንደምታየው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል-አቀባይ አቶ መለስ አለም ገልፀዋል።
    WWW.BBC.COM
    "በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የአምባሳደሮች መጠራት አዲስ ነገር አይደለም" አቶ መለስ አለም
    የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ልዪ ልዑክ ቡድን ወደ አዲስ አበባ እልካለሁ ማለታችውን ኢትዮጵያ በጥሩ መልኩ እንደምታየው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል-አቀባይ አቶ መለስ አለም ገልፀዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የባህር ዳሩ ፈለገ ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል ሰራተኞች በሙስና የወነጀሏቸው የሆስፒታሉ አመራሮች ጉዳይ የሆስፒታሉ ቦርድ በሚያቋቁመው ኮሚቴ እንደሚጣራ ተነግሯል።
    የባህር ዳሩ ፈለገ ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል ሰራተኞች በሙስና የወነጀሏቸው የሆስፒታሉ አመራሮች ጉዳይ የሆስፒታሉ ቦርድ በሚያቋቁመው ኮሚቴ እንደሚጣራ ተነግሯል።
    WWW.BBC.COM
    "የፈለገ ህይወት ሆስፒታል አመራሮች ጉዳይ ይጣራል"
    የባህር ዳሩ ፈለገ ህይወት ሪፈራል ሆስፒታል ሰራተኞች በሙስና የወነጀሏቸው የሆስፒታሉ አመራሮች ጉዳይ የሆስፒታሉ ቦርድ በሚያቋቁመው ኮሚቴ እንደሚጣራ ተነግሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • በቁም እሥር ደቡብ አፍሪቃ የሰነበቱት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን መሪ ሪዬክ ማቻር ወደ ሶስተኛ ገለልተኛ ሃገር ሊዛወሩ እንደሆነ ተነግሯል። የአዲስ አበባውን ድርድር የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ "ሰላም የማይስማማችሁ ከሆነ አማራጮችን ከመጠቀም ወደኋላ አንልም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
    በቁም እሥር ደቡብ አፍሪቃ የሰነበቱት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን መሪ ሪዬክ ማቻር ወደ ሶስተኛ ገለልተኛ ሃገር ሊዛወሩ እንደሆነ ተነግሯል። የአዲስ አበባውን ድርድር የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ "ሰላም የማይስማማችሁ ከሆነ አማራጮችን ከመጠቀም ወደኋላ አንልም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
    WWW.BBC.COM
    የደቡብ ሱዳኑ ማቻር ሃገር ሊቀይሩ ነው
    በቁም እሥር ደቡብ አፍሪቃ የሰነበቱት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን መሪ ሪዬክ ማቻር ወደ ሶስተኛ ገለልተኛ ሃገር ሊዛወሩ እንደሆነ ተነግሯል። የአዲስ አበባውን ድርድር የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ "ሰላም የማይስማማችሁ ከሆነ አማራጮችን ከመጠቀም ወደኋላ አንልም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ
    ዳዊት እንደሻው
    Thu, 06/21/2018 - 18:39
    በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ ዳዊት እንደሻው Thu, 06/21/2018 - 18:39
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በመከላከያ ሠራዊት ሁለት አዳዲስ ሹመቶች ተሰጡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ በነበሩት ጄኔራል አደም መሐመድ ቦታ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ መሾማቸውን የመከላከያ ሚኒስትር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሪፖርተር ገለጹ፡፡ ጄኔራል አደም የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸው የሚታወስ ነው፡፡ ሚኒስትሩ አክለውም፣ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ የመከላከያው የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን አስታውቀዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Thu, 06/21/2018 - 17:48
    የወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Thu, 06/21/2018 - 17:48
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የወላይታ ዞን ባለሥልጣናት የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥሪ ተቀብለው ከኃላፊነት ለቀቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ግጭት በተከሰተባቸው የደቡብ ክልል የሲዳማ፣ የወላይታ፣ የወልቂጤና የቀቤና የዞንና የወረዳ አስተዳዳሪዎች ከኃላፊነታቸው እንዲለቁና ለደረሱ ጥፋቶች ኃላፊነት እንዲወስዱ ማሳሰቢያ ከሰጡ በኋላ፣ የወላይታ ዞን አምስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከኃላፊነታቸው ተነሱ፡፡ ‹‹ይህ ሙሉ በሙሉ አዎንታዊና በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚደረጉ ለውጦችን ለመደገፍ የሚረዳ ነው፤›› ብለው እንደሚያምኑ የወላይታ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ጌታሁን ጋረደው (ዶ/ር) ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር እና የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር በአለም አዲስ አገር በሆነችው ደቡብ ሱዳን በፖለቲከኞች ሳቢያ በንጹሃን ዜጎች እንዲሁም በአጠቃላይ በአገሪቱ ያለው ስቃይ እና እንግልት መቆም እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ የደቡብ ሱዳንን ችግር ለመፍታት እያንዳንዱ ደቂቃ ዋጋ አለው፤ በተለመደው አካሄድ መቀጠል የለብንም ፤ የእነሱ መከራ ሊሰማን ይገባል፤ የደቡብ ሱዳን […]
    The post “የደቡብ ሱዳን ስቃይና እንግልት ማብቃት አለበት” ዶ/ር አብይ አህመድ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር እና የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር በአለም አዲስ አገር በሆነችው ደቡብ ሱዳን በፖለቲከኞች ሳቢያ በንጹሃን ዜጎች እንዲሁም በአጠቃላይ በአገሪቱ ያለው ስቃይ እና እንግልት መቆም እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ የደቡብ ሱዳንን ችግር ለመፍታት እያንዳንዱ ደቂቃ ዋጋ አለው፤ በተለመደው አካሄድ መቀጠል የለብንም ፤ የእነሱ መከራ ሊሰማን ይገባል፤ የደቡብ ሱዳን […] The post “የደቡብ ሱዳን ስቃይና እንግልት ማብቃት አለበት” ዶ/ር አብይ አህመድ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    “የደቡብ ሱዳን ስቃይና እንግልት ማብቃት አለበት” ዶ/ር አብይ አህመድ
    የወቅቱ የኢጋድ ሊቀመንበር እና የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በኢጋድ የመሪዎች ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር በአለም አዲስ አገር በሆነችው ደቡብ ሱዳን በፖለቲከኞች ሳቢያ በንጹሃን ዜጎች እንዲሁም በአጠቃላይ በአገሪቱ ያለው ስቃይ እና እንግልት መቆም እንዳለበት አሳስበዋል ...
    0 Comments 0 Shares
  • የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። የጀኔራል ካሊፋ ሃፍታር ታመኝ ተዋጊዎች ለቀናት ባካአሄዱት ውጊያ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኙ የነዳጅ ዘይት መስመሮችን እንደገና ለመቆጣጠር መቻላቸው ተገልጿል። ራስ ላኑፍ እና አል ሲድራ የተባሉ በለቢያ ሰሜን ምስራቅ አካባቢ የሚገኙ የነዳጅ ጣቢያዎች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው መሆም ታውቋል። እነዚህ የነዳጅ ጣቢያዎች ቀደም ሲል በሃፍታር ተዋጊዎች ቁጥጥር […]
    The post የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገለጹ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። የጀኔራል ካሊፋ ሃፍታር ታመኝ ተዋጊዎች ለቀናት ባካአሄዱት ውጊያ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኙ የነዳጅ ዘይት መስመሮችን እንደገና ለመቆጣጠር መቻላቸው ተገልጿል። ራስ ላኑፍ እና አል ሲድራ የተባሉ በለቢያ ሰሜን ምስራቅ አካባቢ የሚገኙ የነዳጅ ጣቢያዎች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው መሆም ታውቋል። እነዚህ የነዳጅ ጣቢያዎች ቀደም ሲል በሃፍታር ተዋጊዎች ቁጥጥር […] The post የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገለጹ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገለጹ
    የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። የጀኔራል ካሊፋ ሃፍታር ታመኝ ተዋጊዎች ለቀናት ባካአሄዱት ውጊያ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኙ የነዳጅ ዘይት መስመሮችን እንደገና ለመቆጣጠር መቻላቸው ተገልጿል።
    0 Comments 0 Shares
  • Biruk Dejene - Yimtabign | ይምጣብኝ - New Ethiopian Music 2018 (Official Video)
    Biruk Dejene - Yimtabign | ይምጣብኝ - New Ethiopian Music 2018 (Official Video)
    0 Comments 0 Shares