በቁም እሥር ደቡብ አፍሪቃ የሰነበቱት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን መሪ ሪዬክ ማቻር ወደ ሶስተኛ ገለልተኛ ሃገር ሊዛወሩ እንደሆነ ተነግሯል። የአዲስ አበባውን ድርድር የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ "ሰላም የማይስማማችሁ ከሆነ አማራጮችን ከመጠቀም ወደኋላ አንልም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
በቁም እሥር ደቡብ አፍሪቃ የሰነበቱት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን መሪ ሪዬክ ማቻር ወደ ሶስተኛ ገለልተኛ ሃገር ሊዛወሩ እንደሆነ ተነግሯል። የአዲስ አበባውን ድርድር የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ "ሰላም የማይስማማችሁ ከሆነ አማራጮችን ከመጠቀም ወደኋላ አንልም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
WWW.BBC.COM
የደቡብ ሱዳኑ ማቻር ሃገር ሊቀይሩ ነው
በቁም እሥር ደቡብ አፍሪቃ የሰነበቱት የደቡብ ሱዳን አማፂ ቡድን መሪ ሪዬክ ማቻር ወደ ሶስተኛ ገለልተኛ ሃገር ሊዛወሩ እንደሆነ ተነግሯል። የአዲስ አበባውን ድርድር የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ "ሰላም የማይስማማችሁ ከሆነ አማራጮችን ከመጠቀም ወደኋላ አንልም" የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል።
0 Comments 0 Shares