የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። የጀኔራል ካሊፋ ሃፍታር ታመኝ ተዋጊዎች ለቀናት ባካአሄዱት ውጊያ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኙ የነዳጅ ዘይት መስመሮችን እንደገና ለመቆጣጠር መቻላቸው ተገልጿል። ራስ ላኑፍ እና አል ሲድራ የተባሉ በለቢያ ሰሜን ምስራቅ አካባቢ የሚገኙ የነዳጅ ጣቢያዎች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው መሆም ታውቋል። እነዚህ የነዳጅ ጣቢያዎች ቀደም ሲል በሃፍታር ተዋጊዎች ቁጥጥር […]
The post የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገለጹ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። የጀኔራል ካሊፋ ሃፍታር ታመኝ ተዋጊዎች ለቀናት ባካአሄዱት ውጊያ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኙ የነዳጅ ዘይት መስመሮችን እንደገና ለመቆጣጠር መቻላቸው ተገልጿል። ራስ ላኑፍ እና አል ሲድራ የተባሉ በለቢያ ሰሜን ምስራቅ አካባቢ የሚገኙ የነዳጅ ጣቢያዎች በጦርነቱ ጉዳት የደረሰባቸው መሆም ታውቋል። እነዚህ የነዳጅ ጣቢያዎች ቀደም ሲል በሃፍታር ተዋጊዎች ቁጥጥር […] The post የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገለጹ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገለጹ
የሃፍታር ሃይሎች የሊቢያ የነዳጅ ዘይት ጣቢያዎችን እንደገና በቁጥጥር ስር ማዋላቸውን ገልጸዋል። የጀኔራል ካሊፋ ሃፍታር ታመኝ ተዋጊዎች ለቀናት ባካአሄዱት ውጊያ በምስራቅ ሊቢያ የሚገኙ የነዳጅ ዘይት መስመሮችን እንደገና ለመቆጣጠር መቻላቸው ተገልጿል።
0 Comments 0 Shares