(EBC)- ኢትዮጵያ የአፍሪካ የውሃ ኃይል በማመንጫት ቀዳሚ መሆኗን አለም አቀፉ የውሀ ኃይል ማመንጫ ማህበር አስታወቀ። ማህበሩ ኢትዮጵያ አሁን ላይ በውሃ 3,822 ሜጋዋት በማመንጨት ደቡብ አፍሪካ፣ ግብጽ፣ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሁም አንጎላን በማስከተል ቀዳሚውን ደረጃ ይዛለች። ምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኬንያ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ማህበሩ 6 ሺህ 450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው ታላቁ የህዳሴ […]
(EBC)- ኢትዮጵያ የአፍሪካ የውሃ ኃይል በማመንጫት ቀዳሚ መሆኗን አለም አቀፉ የውሀ ኃይል ማመንጫ ማህበር አስታወቀ። ማህበሩ ኢትዮጵያ አሁን ላይ በውሃ 3,822 ሜጋዋት በማመንጨት ደቡብ አፍሪካ፣ ግብጽ፣ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እንዲሁም አንጎላን በማስከተል ቀዳሚውን ደረጃ ይዛለች። ምስራቅ አፍሪካዊቷ አገር ኬንያ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ማህበሩ 6 ሺህ 450 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሀይል የማመንጨት አቅም ያለው ታላቁ የህዳሴ […]
0 Comments
0 Shares