Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
ሁሉንም ዕይ
  • አባል ይሁኑ
    Sign In
    አዲስ ምዝገባ
    ፍለጋ

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    ኢሃን መንግሥት ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት ፈጽሟል አለ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 06/13/2018 - 10:52
    ኢሃን መንግሥት ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት ፈጽሟል አለ ታምሩ ጽጌ Wed, 06/13/2018 - 10:52
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ኢሃን መንግሥት ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት ፈጽሟል አለ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር በነበሩት ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር) የሚመራው የኢትዮጵያውያን አገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን)፣ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ታሪክ ይቅር የማይለው አገራዊ ክህደት መፈጸሙን አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    አነስተኛና መካከለኛ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የተያዘው ዕቅድ የበጀት ችግር ገጠመው
    ዮሐንስ አንበርብር
    Wed, 06/13/2018 - 10:47
    አነስተኛና መካከለኛ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የተያዘው ዕቅድ የበጀት ችግር ገጠመው ዮሐንስ አንበርብር Wed, 06/13/2018 - 10:47
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አነስተኛና መካከለኛ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የተያዘው ዕቅድ የበጀት ችግር ገጠመው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ከግዙፍ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር ተመጋጋቢ የሚሆኑ አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ፓርኮችን በሁሉም የአገሪቱ ክልሎች ለማቋቋም የተቀረፀው ፕሮጀክት፣ የሚጠይቀውን ፋይናንስ ማግኘት አለመቻሉ ታወቀ። በፌዴራል መንግሥት የተቀረፀው ይህ ፕሮጀክት በባለቤትነት ተግባራዊ እንዲሆን የሚፈለገው በክልል መንግሥታት ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግብፅን በፍፁም አንጎዳም ሲሉ ማሉ
    በጋዜጣዉ ሪፓርተር
    Wed, 06/13/2018 - 10:44
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግብፅን በፍፁም አንጎዳም ሲሉ ማሉ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 06/13/2018 - 10:44
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግብፅን በፍፁም አንጎዳም ሲሉ ማሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ጋር በነበራቸው ውይይት፣ ኢትዮጵያ ግብፅን የመጉዳት ፍላጎት እንደሌላት ሲገልጹ በመሃላ የታጀበ ንግግር አሰሙ፡፡ የግብፅ የውኃ ድርሻ እንዲጨምር እናደርጋለን ብለዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    አቢሲንያ ባንክን ለመዝረፍ የሞከሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
    መስፍን ሰለሞን
    Wed, 06/13/2018 - 10:40
    አቢሲንያ ባንክን ለመዝረፍ የሞከሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ መስፍን ሰለሞን Wed, 06/13/2018 - 10:40
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አቢሲንያ ባንክን ለመዝረፍ የሞከሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው የኢቢሲንያ ባንክ ቅርንጫፍ በስለት በማስፈራራት ዘረፋ ለመፈጸም የሞከሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ፡፡ ሪፖርተር በቅርንጫፍ ባንኩ ተገኝቶ ከዓይን እማኞችና ከመርማሪ ፖሊሶች ለመረዳት እንደቻለው፣ ማክሰኞ ሰኔ 5 ቀን 2010 ዓ.ም. ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ገደማ ወደ ባንኩ የገቡ ዘራፊዎች በስለት በማስፈራራት በባለ 50 ኪሎ ግራም ሁለት የማዳበሪያ ከረጢቶች አንደኛው ውስጥ ከ2.7 ሚሊዮን ብር በላይ በማጨቅ ዘርፈው ለመወሰር ሙከራ ቢያደርጉም፣ በአካባቢው በነበሩ ሰዎች ርብርብና በትራፊክ መጨናነቅ ሳቢያ ሊያዙ መቻላቸው ታውቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    አዲሱ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ክልላዊ አደረጃጀት የፍትሐዊነት ጥያቄ ቀረበበት
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 06/13/2018 - 10:30
    አዲሱ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ክልላዊ አደረጃጀት የፍትሐዊነት ጥያቄ ቀረበበት ውድነህ ዘነበ Wed, 06/13/2018 - 10:30
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አዲሱ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ክልላዊ አደረጃጀት የፍትሐዊነት ጥያቄ ቀረበበት | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኤሌክትሪክ ኃይል ሥርጭት በሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች በተሻለ ደረጃ ለማዳረስ፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ያካሄደው ያልተማከለ ክልላዊ የመዋቅር አደረጃጀት የፍትሐዊነት ጥያቄ ቀረበበት፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    መኢአድ የአልጀርሱን ስምምነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መቀበል የአገር ክህደት ነው አለ
    ነአምን አሸናፊ
    Wed, 06/13/2018 - 10:24
    መኢአድ የአልጀርሱን ስምምነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መቀበል የአገር ክህደት ነው አለ ነአምን አሸናፊ Wed, 06/13/2018 - 10:24
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    መኢአድ የአልጀርሱን ስምምነት ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ መቀበል የአገር ክህደት ነው አለ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ባለፈው ሳምንት መጀመርያ ላይ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የአልጀርስን ስምምነት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንደሚቀበል መግለጹ ተቀባይነት የሌለው እንደሆነ፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) አስታወቀ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Maleda shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    የአቃቂ ቃሊቲ ተፈናቃዮች መንግሥት እንዲደርስላቸው ጠየቁ
    ውድነህ ዘነበ
    Wed, 06/13/2018 - 09:03
    የአቃቂ ቃሊቲ ተፈናቃዮች መንግሥት እንዲደርስላቸው ጠየቁ ውድነህ ዘነበ Wed, 06/13/2018 - 09:03
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የአቃቂ ቃሊቲ ተፈናቃዮች መንግሥት እንዲደርስላቸው ጠየቁ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በሕገወጥ መንገድ መሬት ወረው መኖርያ ቤት ገንብተዋል በሚል ምክንያት የተፈናቀሉ የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች፣ ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸውን በመግለጽ መንግሥት እንዲደርስላቸው ጠየቁ፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • New Business Ethiopia shared a link
    2018-06-13 11:48:01 -
    A new funding is set to help more than 287,700 rural people engaged in agriculture, fisheries and small and medium-sized enterprises in 10 provinces of Mozambique. The $62.1 million financial agreement signed by the International Fund for Agricultural Development (IFAD) and the Republic of Mozambique on Monday aims to improve the beneficiaries’ access to national […]
    A new funding is set to help more than 287,700 rural people engaged in agriculture, fisheries and small and medium-sized enterprises in 10 provinces of Mozambique. The $62.1 million financial agreement signed by the International Fund for Agricultural Development (IFAD) and the Republic of Mozambique on Monday aims to improve the beneficiaries’ access to national […]
    NEWBUSINESSETHIOPIA.COM
    Mozambique rural enterprises secure $62 million funding
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (21689-21696 of 310216)
  • «
  • Prev
  • 2710
  • 2711
  • 2712
  • 2713
  • 2714
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network Amharic
English Amharic
ያግኙን Directory