ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግብፅን በፍፁም አንጎዳም ሲሉ ማሉ
በጋዜጣዉ ሪፓርተር
Wed, 06/13/2018 - 10:44
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግብፅን በፍፁም አንጎዳም ሲሉ ማሉ በጋዜጣዉ ሪፓርተር Wed, 06/13/2018 - 10:44
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ግብፅን በፍፁም አንጎዳም ሲሉ ማሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ ጋር በነበራቸው ውይይት፣ ኢትዮጵያ ግብፅን የመጉዳት ፍላጎት እንደሌላት ሲገልጹ በመሃላ የታጀበ ንግግር አሰሙ፡፡ የግብፅ የውኃ ድርሻ እንዲጨምር እናደርጋለን ብለዋል፡፡
0 Comments 0 Shares