• AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሰሜን ኮሪያው መሪ የሰውነታቸው ክብደት አስግቷል
    የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የሰውነታቸው ክብደት እንደገና በመጨመሩ ከውፍረት ጋር ለተያያዙ የደም ግፊት እና የስኳር በሽታ ለመሳሰሉ የጤና ችግሮች መዳረጋቸው ተዘገበ። የደቡብ ኮሪያ ብሄራዊ መረጃ አገልግሎት የሰሜን ኮሪያ ባለስልጣናት የኪምን የጤና ጉድለቶች ለማከም በውጭ አገር አዳዲስ መድሃኒቶችን እያፈላለጉ እንደሆነ አስታውቋል። የ40 አመቱ ኪም አለመጠን በመጠጣት እና በማጨስ ይታወቃሉ፡፡ የልብ ችግር ታሪክ ካለው ቤተሰብ የመጡ ሲሆን አባትና እና...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢትዮጵያ በገበያ ላይ የተመሠረተ የውጭ ምንዛሬ ተመን ተግባራዊ አደረገች
    የውጭ ምንዛሬ ተመን፣ ከዛሬ ሰኞ ጀምሮ በገበያ ሥርዓት እንዲመራ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ውሳኔ አስተላልፏል፡፡ ይህን ተከትሎ ባንኮች የውጭ ምንዛሬ ዋጋን ከፍ አድርገዋል፡፡ መንግሥት፣ በገበያ ወደሚወሰን የውጭ ምንዛሬ ሥርዓት መሸጋገር፣ “በርካታ ኢኮኖሚያዊ ጥቅሞችን ያስገኛል፤” ቢልም፣ አስተያየታቸውን የሰጡን የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ግን፣ “ቢያንስ ለአጭር ጊዜ ጉዳቱ ያመዝናል፤” ይላሉ፡፡ የረዥም ጊዜ ውጤታማነቱ ደግሞ፣ በአገሪቱ መረጋጋትና በመንግሥት ፖሊሲ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    መጪው አፍሪካውያን መሪዎችን የሚያስተሳስረው ዓመታዊ ጉባኤ ተጀመረ
    ብሩህ አፍሪካውያን ወጣቶችንና የመጪ ዘመን መሪዎችን የሚያስተሳስረው የማንዴላ ዋሺንግተን ፌሎሺፕ ዓመታዊ ጉባኤ፣ ዛሬ ሰኞ በዋሺንግተን ዲሲ ከተማ ተጀምሯል። በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ሥር የሚሰናዳው ጉባኤው፣ ዘንድሮ 10ኛ ዓመቱን የያዘ ሲኾን፣ በእስከ አሁኑ ቆይታው፣ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሐራ በታች ከኾኑ ሀገራት የተውጣጡ 700 ያህል ወጣት መሪዎችን አሳትፏል። የወጣት አፍሪካውያን መሪዎች ትስስር መርሐ ግበሩ በምኅጻሩ ያሊ ውስጥ ተሳታፊ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በሲዳማ ክልል የመሬት መንሸራተት አደጋ 11 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ
    በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ወንሾ ወረዳ ግሽሬ ቀበሌ በተከሠተ የመሬት መንሸራተት አደጋ፣ 11 ሰዎች መሞታቸውን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ፡፡ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምዖን፣ ትላንት እሑድ ምሽት የጣለው ከባድ ዝናም አደጋውን ማስከተሉን ገልጸው፣ ከሞቱ ሰዎች በተጨማሪ በስድስት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    መጭው 100 ቀናት ለዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝደንታዊ ምርጫ “የሞት ሽረት” ይሆናሉ ተባለ
    የሪፐብሊካኑ ፕሬዝደንታዊ ዕጩ ዶናልድ ትራምፕ እና የዴሞክራቲክ ፕሬዝደንታዊ ዕጩ ምክትል ፕሬዝደንት ካማላ ሃሪስ፣ አንድ ጊዜ የሪፐብሊካኑን እጩ ሌላ ጊዜ ደግሞ የዲሞክራቱን ዕጩ በመምረጥ በሚታወቁት ግዛቶች ለማን ድምጻቸውን እንደሚሰጡ እስካሁን ያልወሰኑ መራጮችን ቀልብ ለመግዛት ጥረት በያዙበት በአሁኑ ወቅት፤ አንዱ በሌላው ላይ የተነጣጠረ የሰላ ጥቃት መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል። ሁለቱ ወገኖች ከሦስት ወራት አነስ ያለ ጊዜ ብቻ ለቀረው ምርጫ በየፊናቸው በሚያካሂዱት...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የራያ ወረዳዎች የግጭት ተፈናቃዮች ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ አለመቻላቸውን ገለጹ
    ከሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ፍጻሜ በኋላ፣ በዐማራ ክልል ከተቋቋሙት የራያ አላማጣ እና የራያ ባላ ወረዳዎች እንዲሁም የአላማጣ ከተማ፣ በቅርቡ ተከሰተ ባሉት የጸጥታ ችግር ምክንያት ተፈናቅለው በሰሜንና በደቡብ ወሎ ዞኖች ከተሞች እና የገጠር ቀበሌዎች እንደሚገኙ የገለጹ ነዋሪዎች፣ ወደ ቀዬአቸው መመለስ እንዳልቻሉ ገልጸው ፤ ቅሬታ አሰሙ። ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየታቸውን የሰጡ ተፈናቃዮች፣ አሁን ባለው የኑሮ ውድነት እና እየከበደ በመጣው የክረምት ወቅት፣ በተፈናቃይነት...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በተከዜ ወንዝ ላይ በደረሰ የጀልባ አደጋ የሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
    በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ ከሰሃላ ሰየምት ወደ ዝቋላ ወረዳ በተከዜ ወንዝ ላይ ሲጓዝ የነበረ ጀልባ በደረሰበት አደጋ፣ ሁለት ሰዎች ሲሞቱ 10 ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ፣ የአካባቢው ባለሥልጣናት ገለጹ። የሰሀላ ሰየምት ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ሲሳይ ብሩ፣ ዛሬ ለአሜሪካ ድምፅ እንደተናገሩት፣ አደጋው የደረሰበት አነስተኛ ሞተር አልባ ጀልባ “ከልክ በላይ ተጓዦችን የጫነ ነበር፤” ብለዋል፡፡ እስከ አሁን በአደጋው የሞቱ...
    0 Comments 0 Shares
  • Back in the day, aboy Tewelde had a masonry stone hauling truck. To this day, no car company has built a truck like it. It was slow, therefore it doesn’t need brakes, it’ didn’t have lights because it moved only during the day; it didn’t have hoot because aboy Tewelde would take his head out […]
    The post The Massawa-Mekele-Addis-Ababa Railway appeared first on Awate.com.
    Back in the day, aboy Tewelde had a masonry stone hauling truck. To this day, no car company has built a truck like it. It was slow, therefore it doesn’t need brakes, it’ didn’t have lights because it moved only during the day; it didn’t have hoot because aboy Tewelde would take his head out […] The post The Massawa-Mekele-Addis-Ababa Railway appeared first on Awate.com.
    AWATE.COM
    The Massawa-Mekele-Addis-Ababa Railway - Awate.com
    Back in the day, aboy Tewelde had a masonry stone hauling truck. To this day, no car company has built a truck like it. It was slow, therefore it doesn’t need brakes, it’ didn’t have lights because it moved only during the day; it didn’t have hoot because aboy Tewelde would take his head out […]
    0 Comments 0 Shares