• Betoch | በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት በደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ሀዘን ተሰምቶናል።
    Betoch | በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት በደረሰው ጉዳት ከፍተኛ ሀዘን ተሰምቶናል።
    0 Comments 0 Shares
  • On Monday, Commercial Bank of Ethiopia reported a buying rate of 74 birr for 1USD, showing a 30% devaluation (Photo: Siinqee Bank/Facebook) Addis Abeba – The National Bank of Ethiopia (NBE) announced today a shift to a market-based exchange regime as part of a major revision of the country’s foreign exchange (FX) system. The move …
    On Monday, Commercial Bank of Ethiopia reported a buying rate of 74 birr for 1USD, showing a 30% devaluation (Photo: Siinqee Bank/Facebook) Addis Abeba – The National Bank of Ethiopia (NBE) announced today a shift to a market-based exchange regime as part of a major revision of the country’s foreign exchange (FX) system. The move …
    ADDISSTANDARD.COM
    Birr depreciates by initial 30% as Ethiopia introduces market-based exchange regime  - Addis Standard
    Birr depreciates by initial 30% as Ethiopia introduces market-based exchange regime  Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
  • TPLF Chairman, Debretsion Gebremichael (PhD) (Photo: TPLF/Facebook) Addis Abeba – The leader of Tigray People’s Liberation Front (TPLF) Debretsion Gebremichael said the recent proclamation, allowing outlawed political parties to re-register as legitimate organizations, falls short of his party’s expectations. According to Debretsion, TPLF seeks not only registration as a legitimate political entity, but also the …
    TPLF Chairman, Debretsion Gebremichael (PhD) (Photo: TPLF/Facebook) Addis Abeba – The leader of Tigray People’s Liberation Front (TPLF) Debretsion Gebremichael said the recent proclamation, allowing outlawed political parties to re-register as legitimate organizations, falls short of his party’s expectations. According to Debretsion, TPLF seeks not only registration as a legitimate political entity, but also the …
    ADDISSTANDARD.COM
    TPLF disputes recent proclamation to re-register outlawed parties, seeks pre-war legal status - Addis Standard
    TPLF disputes recent proclamation to re-register outlawed parties, seeks pre-war legal status Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
  • By Andrew DeCort, PhDRecorded on April 11, 2019 in Addis Abeba Introduction  On April 11, 2019, I had the privilege of interviewing the beloved dissident Oromo singer Hachalu Hundessa (1986-2020). I was touched by Hachalu’s kind presence and generosity of spirit as we sat together in Addis Ababa. He spoke openly with me about the …
    By Andrew DeCort, PhDRecorded on April 11, 2019 in Addis Abeba Introduction  On April 11, 2019, I had the privilege of interviewing the beloved dissident Oromo singer Hachalu Hundessa (1986-2020). I was touched by Hachalu’s kind presence and generosity of spirit as we sat together in Addis Ababa. He spoke openly with me about the …
    ADDISSTANDARD.COM
    My Interview with Hachalu Hundessa: “The Other Is a Divine Creation” - Addis Standard
    My Interview with Hachalu Hundessa: “The Other Is a Divine Creation” Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሩሲያ በዩክሬን ዶነስክ ግዛት ባደረሰችው ጥቃት አምስት ሰዎች ተደገሉ፤ 15 ቆሰሉ
    ሩሲያ በዩክሬን ምስራቃዊ ክልል በምትገኘው ዶነስክ ግዛት ባደረሰችው ጥቃት አምስት ሲቪሎች ሲገደሉ፣ 15 ሰዎች መቁሰላቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አስታወቁ። የዶነስክ ገዥ ቫዲም ፊላሽኪን ዛሬ እሁድ ስለጥቃቱ ከተናገሩ በኋላ፣ ሌሎች የዩክሬን ባለሥልጣናት ሩሲያ በምስራቅ እና በደቡብ የዩክሬን አካባቢዎች ያደረሰችው ጥቃት ተጨማሪ ሲቪሎች ማቁሰሉን አስታውቀዋል። ሞስኮ በዩክሬን ማዕከላዊ የኢንዱስትሪ አካባቢ እያካሄደች ላለችው ወራት የፈጀ የማጥቃት ርምጃ፣ ተጨማሪ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ባይደን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱን የሚመለከቱ የለውጥ እቅዶችን ይፋ አደረጉ
    ፕሬዝዳንት ባይደን የዩናይትድ ስቴትስን ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስመልክቶ ለረጅም ጊዜ ሲጠበቁ የነበሩ የለውጥ ሀሳቦችን አቀረቡ፡፡ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዝዳንት የሀገሪቱ ምክር ቤት የዘጠኙ ዳኞችን የሥልጣን ጊዜ ገደብና የስነምግባር ድንጋጌ እንዲያዘጋጅ ጠይቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ባይደን አያይዘውም ሕግ አውጪዎች የፕሬዚዳንቱን ያለመከሰስ መብት የሚገድብ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ እንዲያፀድቁ ግፊት እያደረጉ መሆናቸው ተመልክቷል። ዋይት ሀውስ ባይደን በፍርድ ቤቱ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    እንግሊዝ ውስጥ 8 ሰዎች በስለት ተወጉ
    ዛሬ ሰኞ እንግሊዝ ውስጥ ቢያንስ ስምንት ሰዎች በስለት መዋጋታቸው ተነገረ፡፡ በሰሜን ምዕራብ እንግሊዝ ሳውዝፖርት ውስጥ በደረሰው ከዚህ አደጋ ጋር በተያያዘ አንድ ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉም ተነግሯል፡፡ በአካባቢው የሚገኝ የህጻናት ሆስፒታል ድርጊቱን ትልቅ አደጋ ሲል፣ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር በጣም አስደንጋጭ ብለውታል፡፡ የሰሜን ምዕራብ አምቡላንስ አገልግሎት የአልደር ሄይ ህጻናት ሆስፒታልን ጨምሮ ወደ ሶስት የተለያዩ ሆስፒታሎች የተወሰዱ በስለት...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የቻይናው ሺ እና የጣልያኗ ሜሎኒ ቤጂንግ ውስጥ መከሩ
    የቻይናው ፕሬዝዳንት ሺ ጂንፒንግ እና የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ በዩክሬን ጦርነት እና በመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ ዛሬ ሰኞ ቤጂንግ ውስጥ መወያየታቸውን የሜሎኒ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ሀገራቸው የወቅቱን የቡድን 7 ፕሬዚዳንትነት ቦታ የያዘችው ሜሎኒ፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን ዓለማቀፋዊ የጸጥታ ችግርን ለመቋቋም ቻይና እንደ አጋር ያላትን ጠቀሜታ በንግግራቸው አሳስበዋል። ሁለቱ መሪዎች "ከዩክሬን ጦርነት ጀምሮ በመካከለኛው ምስራቅ...
    0 Comments 0 Shares