• ታይታኒክን የሚያስጎበኘው ኩባንያ ሰው ሊሞት እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ነበር ተባለ
    ታይታኒክን የሚያስጎበኘው ኩባንያ ሰው ሊሞት እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ነበር ተባለ
    WWW.BBC.COM
    ታይታኒክን የሚያስጎበኘው ኩባንያ ሰው ሊሞት እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ነበር ተባለ - BBC News አማርኛ
    የታይታኒክን ቅሪት የምታስጎበኘው ቲታን የተባለችው የባሕር ሰርጓጅ ብልቃጥ የጀልባ ታክሲን የሚያስተዳድረው ኦሽንጌት ኩባንያ ሥራ አስፈጻሚ ከደኅንነት ጋር በተያያዘ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ቢሰጣቸውም ቸል ብለውታል ተባለ።
    0 Comments 0 Shares
  • አቶ ቢቲማ ደለሳ የምዕራብ ሸዋ ዞን ቶኬ ኩታዬ ወረዳ ነዋሪ ናቸው። በ50ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት አቶ ቢቲማ የቤቱ ታላቅ ልጅ ናቸው። የአቶ ቢቲማ አባት አቶ ደለሳ ሞጋሳ ይባላሉ። አቶ ደለሳ በወጣትነት ዘመናቸው የአቶ ቢቲማ እናትን ከማግባታቸው በፊት ሌላ ትዳር ነበራቸው።ይህ ታዲያ ለዘመናት የዘለቀ ምስጢር ሆኖ ቆይቷል።
    አቶ ቢቲማ ደለሳ የምዕራብ ሸዋ ዞን ቶኬ ኩታዬ ወረዳ ነዋሪ ናቸው። በ50ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት አቶ ቢቲማ የቤቱ ታላቅ ልጅ ናቸው። የአቶ ቢቲማ አባት አቶ ደለሳ ሞጋሳ ይባላሉ። አቶ ደለሳ በወጣትነት ዘመናቸው የአቶ ቢቲማ እናትን ከማግባታቸው በፊት ሌላ ትዳር ነበራቸው።ይህ ታዲያ ለዘመናት የዘለቀ ምስጢር ሆኖ ቆይቷል።
    WWW.BBC.COM
    የአባትን አደራ ለመፈጸም በተደረገ ፍለጋ ከ50 ዓመታት በኋላ የተገናኙት ወንድማማቾች - BBC News አማርኛ
    አቶ ቢቲማ ደለሳ የምዕራብ ሸዋ ዞን ቶኬ ኩታዬ ወረዳ ነዋሪ ናቸው። በ50ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት አቶ ቢቲማ የቤቱ ታላቅ ልጅ ናቸው። የአቶ ቢቲማ አባት አቶ ደለሳ ሞጋሳ ይባላሉ። አቶ ደለሳ በወጣትነት ዘመናቸው የአቶ ቢቲማ እናትን ከማግባታቸው በፊት ሌላ ትዳር ነበራቸው።ይህ ታዲያ ለዘመናት የዘለቀ ምስጢር ሆኖ ቆይቷል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ የትግራይ ክልል ቅርንጫፉ ሥራ መጀመሩን በቅርቡ አስታውቋል። የቦርዱ ባለሙያዎች በትግራይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ምርጫ ለማካሄድ ስለሚቻልበት ሁኔታ መወያየታቸው ተገልጿል። በትግራይ ምርጫ መቼ ሊካሄድ ይችላል? የህወሓት ሕጋዊ ሰውነት እውቅ ጥያቄ፣ እንዲሁም በድጋሚ ስለተደረገው የወላይታ ሕዝበ ውሳኔ ቢቢሲ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳን ጠይቋል።
    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ የትግራይ ክልል ቅርንጫፉ ሥራ መጀመሩን በቅርቡ አስታውቋል። የቦርዱ ባለሙያዎች በትግራይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ምርጫ ለማካሄድ ስለሚቻልበት ሁኔታ መወያየታቸው ተገልጿል። በትግራይ ምርጫ መቼ ሊካሄድ ይችላል? የህወሓት ሕጋዊ ሰውነት እውቅ ጥያቄ፣ እንዲሁም በድጋሚ ስለተደረገው የወላይታ ሕዝበ ውሳኔ ቢቢሲ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳን ጠይቋል።
    WWW.BBC.COM
    “በትግራይ በአስቸኳይ ምርጫ ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ የለም” - ብርቱካን ሚደቅሳ - BBC News አማርኛ
    የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከፕሪቶሪያው ስምምነት በኋላ የትግራይ ክልል ቅርንጫፉ ሥራ መጀመሩን በቅርቡ አስታውቋል። የቦርዱ ባለሙያዎች በትግራይ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ምርጫ ለማካሄድ ስለሚቻልበት ሁኔታ መወያየታቸው ተገልጿል። በትግራይ ምርጫ መቼ ሊካሄድ ይችላል? የህወሓት ሕጋዊ ሰውነት እውቅ ጥያቄ፣ እንዲሁም በድጋሚ ስለተደረገው የወላይታ ሕዝበ ውሳኔ ቢቢሲ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳን ጠይቋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ግዙፉ የተንቀሳቃሽ ምስሎች ማጋሪያው የቲዩብ ቀድሞ 1 ሺህ ሰብስክራይበር እና 4 ሺህ የዕይታ ሰዓት ይጠይቅ የነበረውን መስፈርቱን አሁን ወደ 500 ተከታዮች እና 3 ሺህ የዕይታ ሰዓት ዝቅ አድርጎታል። ይህ ምን ማለት ነው? ከዩቲዩብ የሚገኘው ገቢ እንደ ኢትዮጵያ ወዳሉ አገራት እንዴት ይመጣል?
    ግዙፉ የተንቀሳቃሽ ምስሎች ማጋሪያው የቲዩብ ቀድሞ 1 ሺህ ሰብስክራይበር እና 4 ሺህ የዕይታ ሰዓት ይጠይቅ የነበረውን መስፈርቱን አሁን ወደ 500 ተከታዮች እና 3 ሺህ የዕይታ ሰዓት ዝቅ አድርጎታል። ይህ ምን ማለት ነው? ከዩቲዩብ የሚገኘው ገቢ እንደ ኢትዮጵያ ወዳሉ አገራት እንዴት ይመጣል?
    WWW.BBC.COM
    ዩቲዩብ ገቢ ለማግኘት 500 ‘ሰብስክራይበር’ ይበቃል እያለ ነው፣ ይህ ምን ማለት ነው? - BBC News አማርኛ
    ግዙፉ የተንቀሳቃሽ ምስሎች ማጋሪያው የቲዩብ ቀድሞ 1 ሺህ ሰብስክራይበር እና 4 ሺህ የዕይታ ሰዓት ይጠይቅ የነበረውን መስፈርቱን አሁን ወደ 500 ተከታዮች እና 3 ሺህ የዕይታ ሰዓት ዝቅ አድርጎታል። ይህ ምን ማለት ነው? ከዩቲዩብ የሚገኘው ገቢ እንደ ኢትዮጵያ ወዳሉ አገራት እንዴት ይመጣል?
    0 Comments 0 Shares
  • የሩሲያ መከላከያ ድጋፍ ሆኖ ዩክሬንን ሲወጋ የቆየው የቫግነር ቅጥረኛ የገዳዮች ቡድን ከትናንት ምሽት ጀምሮ ዩክሬንን ለቆ ወጥቷል። የቡድኑ መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን በርካታ ወታደሮቼ በሩሲያ መከላከያ ትእዛዝ በሚሳኤል ተገድለውብኛል ሲል ክስ ያቀረበ ሲሆን እየሆነ ላለው ሁሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትርን ተጠያቂ አድርጓል። አሁን ደግሞ ደቡባዊ ሮስቶቭ ከተማ የመከላከያ መሥሪያ ቤትን ተቆጣጥሪያለሁ ብሏል። በዚህ የተነሳ በሞስኮ ውጥረት ነግሷል።
    የሩሲያ መከላከያ ድጋፍ ሆኖ ዩክሬንን ሲወጋ የቆየው የቫግነር ቅጥረኛ የገዳዮች ቡድን ከትናንት ምሽት ጀምሮ ዩክሬንን ለቆ ወጥቷል። የቡድኑ መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን በርካታ ወታደሮቼ በሩሲያ መከላከያ ትእዛዝ በሚሳኤል ተገድለውብኛል ሲል ክስ ያቀረበ ሲሆን እየሆነ ላለው ሁሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትርን ተጠያቂ አድርጓል። አሁን ደግሞ ደቡባዊ ሮስቶቭ ከተማ የመከላከያ መሥሪያ ቤትን ተቆጣጥሪያለሁ ብሏል። በዚህ የተነሳ በሞስኮ ውጥረት ነግሷል።
    WWW.BBC.COM
    ፑቲን "ተክደናል-ተደፍረናል-ከጀርባ ተወግተናል" አሉ - BBC News አማርኛ
    የሩሲያ መከላከያ ድጋፍ ሆኖ ዩክሬንን ሲወጋ የቆየው የቫግነር ቅጥረኛ የገዳዮች ቡድን ከትናንት ምሽት ጀምሮ ዩክሬንን ለቆ ወጥቷል። የቡድኑ መሪ የቭጌኒ ፕሪጎዢን በርካታ ወታደሮቼ በሩሲያ መከላከያ ትእዛዝ በሚሳኤል ተገድለውብኛል ሲል ክስ ያቀረበ ሲሆን እየሆነ ላለው ሁሉ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስትርን ተጠያቂ አድርጓል። አሁን ደግሞ ደቡባዊ ሮስቶቭ ከተማ የመከላከያ መሥሪያ ቤትን ተቆጣጥሪያለሁ ብሏል። በዚህ የተነሳ በሞስኮ ውጥረት ነግሷል።
    0 Comments 0 Shares
  • “አርትስ ስለሃገር ፍቅርና አንድነት የሚያደርገው ነገር እጅግ ልብ የሚነካ ነው”-ዶ/ር ዮናስ አዳዬ የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር@ArtsTvWorld
    “አርትስ ስለሃገር ፍቅርና አንድነት የሚያደርገው ነገር እጅግ ልብ የሚነካ ነው”-ዶ/ር ዮናስ አዳዬ የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር@ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ለምን ለአንድ ዓመት ያህል ዘገየ? - አርትስ ዜና | Ethiopia @ArtsTvWorld
    ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ለምን ለአንድ ዓመት ያህል ዘገየ? - አርትስ ዜና | Ethiopia @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • በጦርነቱ ይሆን ያህል እልቂት የፈፀሙ ግለሰቦች እንዴት ይዳኛሉ? | የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ ምላሽ ... @ArtsTvWorld
    በጦርነቱ ይሆን ያህል እልቂት የፈፀሙ ግለሰቦች እንዴት ይዳኛሉ? | የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ ምላሽ ... @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares