የወላይታ ዞንን ጨምሮ ሌሎች 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በጋራ አንድ ክልል ለመመሥረት የቀረበው የሕዝበ ውሳኔ ሐሳብ ሕዝባዊ ይሁታን አገኘ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማክሰኞ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው እና የተረጋገጠ ነው ባለው የሕዝበ ውሳኔ ውጤት መሠረት ኢትዮጵያ አንድ አዲስ ተጨማሪ ክልል ይኖራታል።
የወላይታ ዞንን ጨምሮ ሌሎች 6 ዞኖች እና 5 ልዩ ወረዳዎች በጋራ አንድ ክልል ለመመሥረት የቀረበው የሕዝበ ውሳኔ ሐሳብ ሕዝባዊ ይሁታን አገኘ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ማክሰኞ ሰኔ 20/2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው እና የተረጋገጠ ነው ባለው የሕዝበ ውሳኔ ውጤት መሠረት ኢትዮጵያ አንድ አዲስ ተጨማሪ ክልል ይኖራታል።
0 Comments
0 Shares