የመጀምሪያዋ የኢትዮጵያ ዘመናዊ የጦር መርከብ ኢትዮጵያዊ የሆነ ስም ከመያዟ በፊት P.C. 1616 ትባል ነበር። ይህች ዘመናዊ መርከብ ከአሜሪካን መንግስት በእርዳታ የተገኘች ነበረች።

0
0

1616 ኢትዮጵያዊ የሆነ ስም እንዲወጣላት በማስፈለጉ በጊዜው የነበረውን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ እና ለኢትዮጵያ ታላቅ ዓስተዋጾ ባደረገው በጀግናው ዘራይ ደረስ ስም ተሰየመች።

ጥቅምት ፭ ቀን ፩፱፻፶ ዓ.ም. በትዘጋጀ የጉብኝት ፕሮግራም ላይ የጀግናው የዘራይ ድረስ እናት በልጃቸው ስም የተሰየመችውን የጦር መርከብ ሲጎበኙ። 
 
ምንጭ:
"ኢትዮጵያ የባህር ጠረፏ እና ባህር ሃይሏ"
የቀድሞ ኢት ዮጵያ ባሕር ኃይል መለዮ ለባሾች እና ሲቪል ሰራተኞች የህብረት ስራና መረዳጃ ማኅበር ካሳተመው መፅሃፍ።
Like
1
Search
Categories
Read More
Uncategorized
ብልጽግና
"3 And he shall be like a tree planted by the rivers of water, that bringeth forth his fruit in...
By Amanunegn 2017-12-03 13:00:45 0 0
Uncategorized
ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን በመበደል ከዓለም ቀዳሚ ሃገራት አንዷ ነች ተባለ
ኢትዮጵያ ከቻይና በመቀጠል ከሶሪያ እኩል የኢንተርኔት እና የሞባይል ተጠቃሚዎች ላይ ገደቦችን በመጣል በዓለም ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች ሲል ፍሪደም ሃውስ...
By Seller 2017-11-16 11:27:06 0 0
Uncategorized
Champion marathon runner Zenash Gezmu who fled Ethiopia found beaten to death by another refugee in Paris
A champion marathon runner who fled Ethiopia six years ago for a better life in Europe has been...
By rahwa 2017-12-01 07:24:35 0 0
Uncategorized
1964
The chief army commander General Derese Dubale visiting the 4th national first-rank army service....
By Seller 2017-11-14 07:31:18 0 0
Uncategorized
ከቆንጆ ሴቶች ጀርባ
ከቆንጆ ሴቶች ጀርባ ....!«ዘውድአለም ታደሰ» ትናንትም እንደፈረደብኝ አንድ የቀረኝ ጓደኛዬን ድሬ እያጨበጨብኩ ወደቤት ገባሁ! በቃ...
By Zewdalem 2017-11-25 01:12:07 0 0