~~~~~~ Alert! Alert! Alert! ጥንቃቄ!!! ~~~~~
በሳዑዲ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን
~~~~~~~~//~~~~~~~~//~~~~~~~~~
ከነገ ማለትም እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 15 ማለዳ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት የሚቆይ አሰሳ /የቤት ለቤትን ጨምሮ /እንዲደረግና፣ ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የየትኛውንም ሃገር ዜጎች አድኖ ለመያዝ ዘመቻ ይጀመራል።
ይህ ዘመቻ ሃገሪቱ በተደጋጋሚ ያራዘመችውን የምህረት አዋጅ ሳይጠቀሙበት ቀርተው በገዛ ፍድዳቸው ወደሃገራቸው ያልተመለሱትን አድኖ በመያዝ በግዳጅ ለማስመለስ ወይም በቅጣትና በእስር ለማንገላታት ሲሆን፣ ይህንን ተላልፈው በሚገኙ የውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንዲወስዱ፣ ለሳዑዲ የፖሊስና የደህንነት አባላት ጥብቅ መመሪያ ተላልፏል።
እባካችሁ ወገኖቻችን . . .ነገሮች እስኪረጋጉ ድረስ እንቅስቃሴአችሁን በጥንቃቄ አድርጉ!!!
መረጃው ላልደረሳቸው ያድርሱልን
Search
Categories
- Home
- Wellness
- Theater
- Sports
- Shopping
- Religion
- Party
- Other
- Networking
- Music
- Literature
- Art
- Health
- Gardening
- Games
- Food
- Fitness
- Film
- Drinks
- Dance
- Crafts
- Causes
Read More
ወርቃማው ደብዳቤ !
(አሌክስ አብርሃም)
እንዴት ናት ኢትዮጲያ እንዴት ነው አፈሩ ጤናቸው እንዴት ነው ጠቅላይ ሚንስትሩ ?ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህናናቸው...
How Supply Chain Management Impacts Customer Satisfaction and Profitability
In today's hyper-competitive market landscape, the success of a business is no longer just...
Cсылки для продвижения сайта в яндексе
На 2026-2027 год, купить ссылки для продвижения сайта в яндексе является стратегическим...
ዳይ እየተሰዳደብን ...
«ዘውድአለም ታደሰ»
ሰው ሁሉ የፖለቲካ ተንታኝ ሆኖልኛል። ጭራሽ እየሩሳሌምን ለእስራኤል አሳልፈን አንሰጥም! አንሰጥም!...