~~~~~~ Alert! Alert! Alert! ጥንቃቄ!!! ~~~~~
Posted 2017-11-15 06:51:19
0
0
በሳዑዲ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን
~~~~~~~~//~~~~~~~~//~~~~~~~~~
ከነገ ማለትም እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 15 ማለዳ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት የሚቆይ አሰሳ /የቤት ለቤትን ጨምሮ /እንዲደረግና፣ ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የየትኛውንም ሃገር ዜጎች አድኖ ለመያዝ ዘመቻ ይጀመራል።
ይህ ዘመቻ ሃገሪቱ በተደጋጋሚ ያራዘመችውን የምህረት አዋጅ ሳይጠቀሙበት ቀርተው በገዛ ፍድዳቸው ወደሃገራቸው ያልተመለሱትን አድኖ በመያዝ በግዳጅ ለማስመለስ ወይም በቅጣትና በእስር ለማንገላታት ሲሆን፣ ይህንን ተላልፈው በሚገኙ የውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንዲወስዱ፣ ለሳዑዲ የፖሊስና የደህንነት አባላት ጥብቅ መመሪያ ተላልፏል።
እባካችሁ ወገኖቻችን . . .ነገሮች እስኪረጋጉ ድረስ እንቅስቃሴአችሁን በጥንቃቄ አድርጉ!!!
መረጃው ላልደረሳቸው ያድርሱልን
Search
Categories
- Home
- Wellness
- Theater
- Sports
- Shopping
- Religion
- Party
- Other
- Networking
- Music
- Literature
- Art
- Health
- Gardening
- Games
- Food
- Fitness
- Film
- Drinks
- Dance
- Crafts
- Causes
Read More
አንጀሊና ጆሊ እና ሌሎችም
(አሌክስ አብርሃም)
ከሰሞኑ አንዲት አሜሪካ የምትኖር ጠንቋይ የሴቶችን ከንፈር በማየት ብቻ ስለባለከንፈሮቹ ህይዎት ዘክዝኬ እናገራለሁ ማለቷን ተከትሎ...
ሴቶች ለምን እንዲሁ ያለቅሳሉ __
ሴቶች ለምን እንዲሁ ያለቅሳሉ __
ትንሹ ልጅ እናቱን “ማሚ ለምን ታለቅሻለሽ?” ሲል ጠየቃት “ምክንያቱም...
መርከቧ በባሕሩ ላይ፣ ወይስ ባሕሩ በመርከቧ ላይ?
(ዳንኤል ክብረት)
ታዋቂው ሩሲያዊ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ባለሞያ ዶክተር ሰርጌይ ላቭሮቭ ‹Reformation in the...
Can Sterilization Flat Roll Adapt to Hopeway AMD Workflows?
In environments that rely on structured preparation and calm precision, the Sterilization Flat...
Accounts Payable Services Providers: Strengthening Financial Operations in the BFSI Sector
Accounts Payable Services Providers: Strengthening Financial Operations in the BFSI Sector
In...