~~~~~~ Alert! Alert! Alert! ጥንቃቄ!!! ~~~~~
በሳዑዲ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን
~~~~~~~~//~~~~~~~~//~~~~~~~~~
ከነገ ማለትም እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 15 ማለዳ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት የሚቆይ አሰሳ /የቤት ለቤትን ጨምሮ /እንዲደረግና፣ ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የየትኛውንም ሃገር ዜጎች አድኖ ለመያዝ ዘመቻ ይጀመራል።
ይህ ዘመቻ ሃገሪቱ በተደጋጋሚ ያራዘመችውን የምህረት አዋጅ ሳይጠቀሙበት ቀርተው በገዛ ፍድዳቸው ወደሃገራቸው ያልተመለሱትን አድኖ በመያዝ በግዳጅ ለማስመለስ ወይም በቅጣትና በእስር ለማንገላታት ሲሆን፣ ይህንን ተላልፈው በሚገኙ የውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንዲወስዱ፣ ለሳዑዲ የፖሊስና የደህንነት አባላት ጥብቅ መመሪያ ተላልፏል።
እባካችሁ ወገኖቻችን . . .ነገሮች እስኪረጋጉ ድረስ እንቅስቃሴአችሁን በጥንቃቄ አድርጉ!!!
መረጃው ላልደረሳቸው ያድርሱልን
Search
Categories
- Home
- Wellness
- Theater
- Sports
- Shopping
- Religion
- Party
- Other
- Networking
- Music
- Literature
- Art
- Health
- Gardening
- Games
- Food
- Fitness
- Film
- Drinks
- Dance
- Crafts
- Causes
Read More
አይኔን በሌላ ሰው አይን ሳየው!
(አሌክስ አብርሃም)
ፍቅረኛየ በየቀኑ እንዲህ ትለኛለች“ አብርሽ ‹የ› ” በቃ ‹ የ›...
How Supply Chain Management Impacts Customer Satisfaction and Profitability
In today's hyper-competitive market landscape, the success of a business is no longer just...
እስፖርት ጀምረናል
እስፖርት ጀምረናል! «ዘውድአለም ታደሰ»
ዛሬ ለምን እንደሁ እንጃ እንቅልፍ አልወስድ ብሎኝ ስገላበጥ አላሁ አክበር አለ! ቢቸግረኝ...
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሰጡ የተከታታይ ትምህርት መርሃ-ግብሮች ትኩረት ሊደረግባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ተከታታይ የትምህርት መርሃ-ግብር አያሌ ዜጐችን በማታ፣ በክረምትና በእረፍት ቀናት ተምረው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ላይ እንዲሰማሩ ማስቻሉ በጥናት...