Search Results
ሁሉንም ዕይ
አባል ይሁኑ
Sign In
አዲስ ምዝገባ
ፍለጋ
News Feed
Mine
My Blogs
My Products
My Funding
My Offers
EXPLORE
Pages
Groups
Events
Blogs
Market
Funding
Offers
Movies
VOA - Amharic
shared a link
2024-10-01 08:34:02
-
AMHARIC.VOANEWS.COM
የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ በካርቱም በሚገኘው የአምባሳደሯ መኖሪያ ላይ ጥቃት ተፈጽሟል ማለቷን የሱዳን ሠራዊት አስተባበለ
የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ በካርቱም በሚገኘው የአምባሳደሯ መኖሪያ ቤት ላይ፤ “አስከፊ” ያለችው ጥቃት ተፈጽሟል ማለቷን የሱዳን ሠራዊት ዛሬ ውድቅ አድርጓል። ሠራዊቱ ለጥቃቱ ተቀናቃኙን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉን ተጠያቂ አድርጓል። “አሳፋሪና የፈሪ” ያለው ድርጊት በፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ የተፈፀመ ነው ሲል የሱዳን ሠራዊት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የሱዳን ወታደራዊ አውሮፕላን በአምባሳደሩ መኖሪያ ቤት ላይ ጥቃት ፈጽሟል ስትል ኤምሬትስ ዛሬ ማለዳ አስታውቃ ነበር።...
0 Comments
0 Shares