ኤርትራ የዚምባቡዌ እና የሌሎች ሀገራት ማዕቅብ እንዲነሳ ጠየቀች
የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ ዛሬ በመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ባደረጉት ንግግር በዚምባቡዌ፣ ቬንዙዌላ እና ኩባ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ጠየቁ፡፡ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አክለውም በጎርጎሮሳዊያኑ 2009 በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቅብ አእስመልክተው ‘የበላይነት የተጠናወታቸው ሃይሎች’ እና ‘የማይረባ ፖሊሲ የሚከተሉ አሃዳዊ የአለም ስርዓት አመራሮች’ ሲሉ የጠሯቸውን ከሰዋል፡፡
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ የተጠቀሱት ሦስቱ ሀገራት...