AMHARIC.VOANEWS.COM
ኤርትራ የዚምባቡዌ እና የሌሎች ሀገራት ማዕቅብ እንዲነሳ ጠየቀች
የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ ዛሬ በመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ባደረጉት ንግግር በዚምባቡዌ፣ ቬንዙዌላ እና ኩባ ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ ጠየቁ፡፡ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አክለውም በጎርጎሮሳዊያኑ 2009 በኤርትራ ላይ የተጣለውን ማዕቅብ አእስመልክተው ‘የበላይነት የተጠናወታቸው ሃይሎች’ እና ‘የማይረባ ፖሊሲ የሚከተሉ አሃዳዊ የአለም ስርዓት አመራሮች’ ሲሉ የጠሯቸውን ከሰዋል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኦስማን ሳሌህ የተጠቀሱት ሦስቱ ሀገራት...
0 Comments 0 Shares