AMHARIC.VOANEWS.COM
የሂዝቦላ መሪ ተገደሉ
የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላ መሪ ሃሰን ናስረላህን በቤሩት ባካሄደው የአየር ጥቃት መግደሉን የእስራኤል ጦር አስታወቀ፡፡ የእስራኤል ወታደራዊ ቃል አቀባይ ሌተናንት ኮሎኔል ናዳቭ በቀድሞ አጠራሩ ትዊተር ተብሎ በሚታወቀው የኤክስ ገጻቸው ላይ ባወጡት ጽሁፍ ነው የሃሰን ናስርላህን መገደል ያስታወቁት፡፡ ሌላው የእስራኤል ቃል አቀባይ ካፒቴን ዴቪድ አቭራሃም ትላንት ዓርብ በሊባኖስ ዋና ከተማ ላይ የተካሄደውን ጥቃት ተከትሎ የሂዝቦላ መሪ “ተወግዷል” ሲሉ ለአጃንስ...
0 Comments 0 Shares