AMHARIC.VOANEWS.COM
ዩናይትድ ስቴትስ ሶሪያ ላይ በፈጸመችው ጥቃት 37 ታጣቂዎች ተገደሉ
ዩናይትድ ስቴትስ በሶሪያ ታጣቂዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ጥቃት ከአልቃይዳ እና እስላማዊ መንግሥት (አይ ኤስ) የሽብር ቡድን ጋር ግንኙት ያላቸው 37 ታጣቂዎችን መግደሏን የዩናይትድ ስቴትስ ጦር አስታወቀ። ከሟቾቹ መካከል ሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች እንደነበሩ ተገልጿል። ባለፈው ማክሰኞ በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ ላይ የዩናይትድ ስቴትስ ማዕከላዊ ዕዝ በፈጸመው ጥቃት፤ ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት ያለው ሁራስ አል-ዲን ቡድንንና ሌሎች ስምንት ከፍተኛ ታጣቂዎች ዒላማ...
0 Comments 0 Shares