AMHARIC.VOANEWS.COM
ወደፍሎሪዳ በከፍተኛ ፍጥነት በማምራት ላይ ያለችው ሃሪኬይን ሄለን ከባድ አደጋ ደቅናለች
ከባድ ዝናብ ይዛ በሜክሲኮ ባህረ ሰላጤ በከፍተኛ ፍጥነት እየተጓዘች ያለችው ሃሪኬን ሄለን የዩናይትድ ስቴትስ ፍሎሪዳ ግዛት በማቅናት ላይ መሆኗን የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የሃሪኬን ክትትል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በአንድ አካባቢዎች እስከ ስድስት ሜትር ከፍታ ያለው ለሕይወት አደገኛ የሆነ ዝናብ ሊያስከትል እንደሚችል ማዕከሉ አመልክቷል፡፡ በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ አድርጋ በሰዓት 155 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ባለው ኅይለኛ አውሎ ንፋስ የምትውዘገዘገው ኽሪኬን ሄለን ዛሬ...
0 Comments 0 Shares