ወደፍሎሪዳ በከፍተኛ ፍጥነት በማምራት ላይ ያለችው ሃሪኬይን ሄለን ከባድ አደጋ ደቅናለች
ከባድ ዝናብ ይዛ በሜክሲኮ ባህረ ሰላጤ በከፍተኛ ፍጥነት እየተጓዘች ያለችው ሃሪኬን ሄለን የዩናይትድ ስቴትስ ፍሎሪዳ ግዛት በማቅናት ላይ መሆኗን የዩናይትድ ስቴትስ ብሔራዊ የሃሪኬን ክትትል ማዕከል አስታወቀ፡፡ በአንድ አካባቢዎች እስከ ስድስት ሜትር ከፍታ ያለው ለሕይወት አደገኛ የሆነ ዝናብ ሊያስከትል እንደሚችል ማዕከሉ አመልክቷል፡፡
በሜክሲኮ ባሕረ ሰላጤ አድርጋ በሰዓት 155 ኪሎ ሜትር ፍጥነት ባለው ኅይለኛ አውሎ ንፋስ የምትውዘገዘገው ኽሪኬን ሄለን ዛሬ...