ከከባዱ የእስራኤል ዓየር ድብደባ በኋላ በእስራኤል ጦር እና በሂዝቦላ መካከል ግጭቱ ተባብሶ መቀጠሉ ተዘገበ
በኢራን ከሚደገፈው ሄዝቦላ ጋር ለአንድ ዓመት የሚጠጋ ጊዜ የተካሄደው ግጭት፤ በሊባኖስ እና እስራኤል ድንበር አቅራቢያ የእስራኤል ከፍተኛ የአየር ድብደባ ተባብሶ መቀጠሉን ያመለከተው በሊባኖስ የሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የሰላም አስከባሪ ኃይል ግጭቱ እንዲረግብ ጠየቀ። የእስራኤል ጦር ሰራዊት በበኩሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ የሂዝቦላ ሮኬት ማስወንጨፊያዎችን መምታቱን ትላንት ሐሙስ አስታውቋል። የትላንቱ ጥቃት ግጭቱ ከጀመረበትካለፈው ጥቅምት ወር አንስቶ ከታየው ሁሉ...